Judges 20:45 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ተመሊሶም ድማ ናብ በረኻ ናብ ከውሒ ሪሞን ሃደሙ። ክሳብ ጊዶም ድማ ኣበርቲዖም ሰዓቡ ክልተ ሽሕ ድማ ቀተሉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከእነርሱም የተረፉት ተመልሰው ወደ ምድረ በዳ ወደ ሬሞን ዓለት ሸሹ፤ ከእነርሱም በየመንገዱ ላይ አምስት ሺህ ሰውን ለቀሙ፤ ወደ ጊድዓምም አሳደዱአቸው፤ ከእነርሱም ሁለት ሺህ ሰዎችን ገደሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከእነርሱም የተረፉት ተመልሰው ወደ ምድረ በዳ ወደ ሬሞን ዓለት ሸሹ፥ ከእነርሱም በየመንገዱ ላይ አምስት ሺህ ሰው ለቀሙ፤ ወደ ጊድአምም አሳደዱአቸው፥ ከእነርሱም ሁለት ሺህ ሰዎችን ገደሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ብንያማውያን ወደ ሁላ ዙረው በምድረ በዳው በኩል ወደ ሬሞን ዐለት በሚሸሹበት ጊዜ፥ እስራኤላውያን በመንገድ ላይ አምስት ሺህ ሰው ገደሉባቸው፤ እስከ ጊድኦምም ድረስ ተከታትለው ሁለት ሺህ ሰዎች በተጨማሪ ገደሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኡንቱቱፐ አቴዳዋንቱ ጉየ ስሚደ፥ መላ ቢታ አደ፥ ርሞና ግያ ዛላኮ ባቃቴድኖ፤ እስራኤላቱ ኡንቱቱፐ እቼሹ ሻአ አሳቱዋ ኦግያን ዎድኖ፤ ኡንቱንቱፐ አቴዳዋንታ ጊድኦማ ግያ ሳኣ ጋካናዉ የደርሲደ፥ ላኡ ሻኣ ዎድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Unttuttuppe atteeddawanttu guyye simmiide, mela biittaa aad'd'iide, Rimoona giyaa zaallaakko bak'atteedino; Israa'eelatuu unttuttuppe ichcheshu sha"a asatuwaa ogiyaan wod'eeddino; unttunttuppe atteedawantta Giidi'ooma giyaa sa'aa gakkanaw yederssiide, laa"u sha"aa wod'eeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
isttafe attidayti guye simmidi bazzo kanththidi Ermoone geetettiza zaallaako baqatida; Isra7eeleti isttafe 5,000 asata ogen wodhida; isttafe attidayta Gidi7oome giza soho gakkanaas yedeththidi nam7u shii as hara gujji wodhida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢስታፌ ኣቲዳይቲ ጉዬ ሲሚዲ ባዞ ካንዲ ኤርሞኔ ጌቴቲዛ ዛላኮ ባቃቲዳ፤ ኢስራኤሌቲ ኢስታፌ 5,000 ኣሳታ ኦጌን ዎዳ፤ ኢስታፌ ኣቲዳይታ ጊዲኦሜ ጊዛ ሶሆ ጋካናስ ዬዴዲ ናምኡ ሺ ኣስ ሃራ ጉጂ ዎዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤንታፈ አትዳይሳት ጉየ ስሚድ፥ ባዙዋ ካንድ፥ እርሞና ዛላኮ ባቃትዶሶና። እስራኤለት ኤንታፈ እቻሹ ሙኩሉ አሳ ኦገ ቦላ ዎዶሶና። ኤንታፈ አትዳይሳታ ግዶማ ጋካናዉ የደድ ናምኡ ሙኩሉ አሳ ዎዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Entafe attidaysati guye simmidi, bazzuwa kanthidi, Irmoona zaallako baqatidosona. Isra7eeleti entafe ichashu mukulu asaa oge bolla wodhidosona. Entafe attidaysata Gidooma gakanaw yedethidi nam7u mukulu asaa wodhidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ብንያማውያን ጀርባቸውን አዙረው በምድረ በዳው በኩል ወደ ሬሞን ዐለት በሚሸሹበት ጊዜ፣ እስራኤላውያን በመንገድ ላይ አምስት ሺሕ ሰው ገደሉባቸው፤ እስከ ጊድአምም ድረስ ተከታትለው ሁለት ሺሕ ሰዎች በተጨማሪ ገደሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የቀሩት ወደ ኋላቸው ተመልሰው ወደ በረሓው፥ ወደ ሪሞን አለት በሸሹ ጊዜ በአውራው ጐዳና ላይ አምስት ሺህ ተገደሉ፤ እስከ ጊድዖም ድረስ ተሳደው ሁለት ሺህ ተገደሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ተመሊሶም ድማ ንምድረ በዳ ኣቢሎም ናብ ኰዅሒ ሪሞን ሃደሙ። እስራኤላውያን ግና ኻብኣቶም ኣብ መንገድታት ሓሙሽተ ሽሕ ሰባት ቀተሉ። ክሳዕ ጊድዖም ስዒቦምውን ክልተ ሽሕ ሰባት ቀተሉ።
Amharic Tigrinya 2011
ተመሊሶም ድማ ንበረኻ ኣቢሎም ናብ ከውሒ ሪሞን ሀደሙ። እስራኤልውያን ግና ኣብ መገድታት ሓሙሽተ ሽሕ ሰብኣይ ቀረሙ። ሳዕ ጊድዖም ስዒቦምውን ክልተ ሽሕ ሰብኣይ ቀተሉ።