Judges 20:48 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቶም ሰብ እስራኤል ድማ ናብ ደቂ ብንያም ተመሊሶም፡ ከም ኣራዊትን ንዅሎም እቶም ናብ ኢዶም ዝመጹን ንሰብ ኣብ ነፍሲ ወከፍ ከተማ ሰዓርዎም። ንዅለን ከተማታት እውን ሓዊ ኣንደድወን። እንታይ ከም ዝመጹ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የእስራኤልም ሰዎች በብንያም ልጆች ላይ ዳግመኛ ተመለሱ፤ ሞላውን ከተማ፥ ከብቱንም፥ ያገኙትንም ሁሉ በሰይፍ ስለት አጠፉ፤ ያገኙትንም ከተማ ሁሉ በእሳት አቃጠሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የእስራኤልም ሰዎች በብንያም ልጆች ላይ ዳግመኛ ተመለሱ፤ ሞላውን ከተማ ከብቱንም ያገኙትንም ሁሉ በሰይፍ ስለት መቱ፤ ያገኙትንም ከተማ ሁሉ በእሳት አቃጠሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከዚያም እስራኤላውያን ወደ ብንያም ምድር ተመልሰው ከተሞቻቸውን በሙሉ እንዲሁም እንስሳቱንና በዚያ ያገኙትን ሁሉ በሰይፍ መቱ፤ በመንገዳቸው ያገኙትን ከተማ ሁሉ በእሳት አቃጠሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እስራኤልያ አሳይ አቴዳ ቢንያማ አሳኮ ጉየ ዛሪደ፥ አቱማ አሳነ ማጫ አሳ፥ ናናነ መህያ ኡባ ዎዲኖ፤ ደሜዳ ካታማቱዋ ኡባ ታማን ጹጌዲኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Israa'eeliyaa Asay atteedda Biiniyaama asaakko guyye zaariide, attuma asaanne mac'c'a asaa, naanaanne mehiyaa ubbaa wod'eeddino; demmeedda katamatuwaa ubbaa tamaan s'uuggeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Isra7eele asay attida Biniyaame asaakko guye simmidi, attumasanne maccassaa, naytanne mehe ubbaa wodhides; demmida katamata ubbaa taman xuuggides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢስራኤሌ ኣሳይ ኣቲዳ ቢኒያሜ ኣሳኮ ጉዬ ሲሚዲ፥ ኣቱማሳኔ ማጫሳ፥ ናይታኔ ሜሄ ኡባ ዎዴስ፤ ዴሚዳ ካታማታ ኡባ ታማን ጹጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እስራኤለ አሳይ አትዳ ብንያመ አሳኮ ጉየ ስሚድ፥ አደነ ማጫ፥ ናይታነ መህያ ኡባ ዎዶሶና፤ ሄራን ደእያ ካታማታ ኡባ ታማን ፁግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Isra7eele asay attida Biniyaame asaako guye simmidi, addenne macca, naytanne mehiya ubbaa wodhidosona; heeran de7iya katamata ubbaa taman xuuggidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዚያም እስራኤላውያን ወደ ብንያም ምድር ተመልሰው ከተሞቻቸውን በሙሉ እንዲሁም እንስሳቱንና በዚያ ያገኙትን ሁሉ በሰይፍ መቱ፤ በመንገዳቸው ያገኙትን ከተማ ሁሉ በእሳት አቃጠሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እስራኤላውያን ወደ ኋላ ተመልሰው በቀሩት ብንያማውያን ላይ አደጋ በመጣል ወንዶችንም ሴቶችንም ልጆችንና እንዲሁም እንስሶችን ጭምር ያገኙትን በሙሉ ገደሉ፤ በዚያ አካባቢ ያሉትን ከተሞች ሁሉ በእሳት አቃጠሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሰብ እስራኤል ድማ ናብቶም ዝተረፉ ደቂ ብንያም ተመሊሶም፥ ንሰብን ከፍትን ንዅሉ ዝረኸብዎን፥ ብስሕለት ሰይፊ ቐተሉ። ንዝረኸብወን ኵለን ከተማታትውን ብሓዊ ኣባርዕወን።
Amharic Tigrinya 2011
እቶም ሰብ እስራኤል ድማ ናብ ደቂ ብንያም ተመሊሶም፡ ንብዘላ እታ ኸተማን ንማልን ንዝረኸብዎ ኹሉን ብስሕለት ሴፍ ቀተሉ። ንዝረኸብወን ኩለን ከተማታት ከአ ብሓዊ ኣንደድወን።