Judges 20:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኵሉ እቲ ህዝቢ ድማ ሓደ ሰብ ኰይኑ ተንሲኡ፡ ናብ ድንኳኑ ኣይንኸይድን ኢና፡ ናብ ቤቱ እውን ኣይንኣቱን ኢና።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሕዝቡም ሁሉ እንደ አንድ ሰው ተነሥተው እንዲህ አሉ፥ “ከእኛ ዘንድ ማንም ወደ ሀገሩ አይሄድም፤ ወደ ቤቱም አይመለስም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሕዝቡም ሁሉ እንደ አንድ ሰው ተነሥተው አሉ። ከእኛ ዘንድ ማንም ወደ ድንኳኑ አይሄድም፥ ወደ ቤቱም አይመለስም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከዚያም ሕዝቡ እንደ አንድ ሰው ሆነው በመነሣት እንዲህ አሉ፤ “ከእኛ ማንም ሰው ወደ ድንኳኑ አይሄድም፤ ማንኛችንም ወደ ቤታችን አንመለስም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋፐ ጉየ አሳይ ኡባይ እትፐ ደንድ ኤቂደ፥ “ኑ ግዶፐ ኦንነ ባረ ዱንካንያ ዎይ ባረ ጎልያ ጉየ ቤና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaappe guyye Asay ubbay ittippe denddi ek'k'iide, «Nu giddoppe ooninne bare dunkkaaniyaa woy bare golliyaa guyye beenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Asay ubbay issi wozina gididi, «Nu giddofe ooninne ba dunkaane woykko baso guye simmi booppo;
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኣሳይ ኡባይ ኢሲ ዎዚና ጊዲዲ፥ «ኑ ጊዶፌ ኦኒኔ ባ ዱንካኔ ዎይኮ ባሶ ጉዬ ሲሚ ቦፖ፤
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አሳ ኡባይ እስፈ ደንድድ፥ “ኑ ግዶፈ ኦንካ ባ ዱንካንያ ዎይኮ ባ ኬ ጉየ ስመና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Asa ubbay issife dendidi, “Nu giddofe oonika ba dunkaaniya woyko ba keethaa guye simmenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዚያም ሕዝቡ እንደ አንድ ሰው ሆነው በመነሣት እንዲህ አሉ፤ “ከእኛ ማንም ሰው ወደ ድንኳኑ አይሄድም፤ ማንኛችንም ወደ ቤታችን አንመለስም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሕዝቡም ሁሉ በአንድነት ቆመው እንዲህ አሉ፤ “ከእኛ መካከል በድንኳንም ሆነ በቤት ውስጥ የሚኖር ማንኛውም ሰው ወደ ቤቱ አይመለስም፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኵሉ እቲ ህዝቢ ብሓደ ኾይኑ፦ “ካባና ሓደ እኳ ናብ ድንኳኑ ኣይኺድ፤ ሓደ እኳ ናብ ገዛኡ ኣይመለስ።
Amharic Tigrinya 2011
ኩሉ እቲ ህዝቢ ኸአ ከም ሓደ ሰብኣይ ኮይኑ ተንሲኡ ኸምዚ በለ፡ ካባና ሓደ እኳ ናብ ድንኳኑ ኣይኺድ፡ ሓደ እኳ ናብ ቤቱ ኣይመለስ።