Judges 21:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቲ ኽትገብሮ ዘሎካ ነገር ድማ እዚ እዩ፡ ምስ ሰብኣይ ዝደቀሰ ነፍሲ ወከፍ ሰብኣይን ሰበይትን ክትረግሞ ኣለካ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የም​ታ​ደ​ር​ጉ​ትም ይህ ነው፤ ወን​ዱን ሁሉ፥ ወንድ የሚ​ያ​ው​ቁ​ት​ንም ሴቶች ሁሉ ፈጽ​ማ​ችሁ አጥፉ፤ ደና​ግ​ሉን ግን አት​ግ​ደ​ሉ​አ​ቸው፤” ብለው አዘ​ዙ​አ​ቸው፤ እን​ዲ​ሁም አደ​ረጉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የምታደርጉትም ይህ ነው፤ ወንዱን ሁሉ፥ ከወንድ ጋር የተኛችይቱንም ሴት ሁሉ ፈጽማችሁ አጥፉ ብለው አዘዙአቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እነርሱም፥ “እንግዲህ የምታደርጉት ይህ ነው፤ ወንዱን በሙሉ እንዲሁም ድንግል ያልሆኑትን ሴቶች ሁሉ ግደሉ” አሏቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሀዋዳን ኦተ፤ አቱማ አሳ ኡባነ አቱማ አሳና ግሴዳ ማጫ አሳ ኡባ ዎተ” ያጊደ አዛዜድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hawaadan ootsite; attuma asaa ubbaanne attuma asaana giseedda mac'c'a asaa ubbaa wod'ite» yaagiide azazeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Histtite addenne adde gelida maccassa ubbaa wodhite» giidi azazida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሂስቲቴ ኣዴኔ ኣዴ ጌሊዳ ማጫሳ ኡባ ዎቴ» ጊዲ ኣዛዚዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳዳ ኦድ፤ አደነ አደራ አቅዳ ማጫ ኡባ ዎተ” ያግድ ኪትዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessada oothidi; addenne addera aqida macca ubbaa wodhite” yaagidi kiittidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እነርሱም፣ “እንግዲህ የምታደርጉት ይህ ነው፤ ወንዱን በሙሉ እንዲሁም ድንግል ያልሆኑትን ሴቶች ሁሉ ግደሉ” አሏቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ወንዶችን ሁሉና ከወንድ ጋር የተገናኙትን ሴቶች ሁሉ ግደሉ ብለው አዘዙአቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ክትቀትሉ እንተለኹም ከዓ፥ ንዅሉ ተባዕታይን ንዅለን ምስ ተባዕታይ ዝደቀሳ ኣንስትን ቅተሉ” ኢሎም ኣዘዝዎም።
Amharic Tigrinya 2011
እትገብርዎ ነገር ከአ እዚ እዩ፡ ንኹሉ ተባዕታይን ኩለን ምስ ተባዕታይ ደቂሰን ንዚፈልጣ ኣንስትን ቅተሉ፡ ኢሎም ድማ ኣዘዝዎም።