Judges 3:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ነቲ ህያብ ምቕራብ ምስ ወድአ ድማ፡ ነቶም ነቲ ህያብ እተሰከሙ ህዝቢ ሰደዶም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እጅ መንሻውንም ማቅረብ በጨረሰ ጊዜ፥ እጅ መንሻ የተሸከሙትን ሰዎች አሰናበታቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ግብሩንም ማቅረብ በጨረሰ ጊዜ፥ ግብር የተሸከሙትን ሰዎች ሰደደ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ኤሁድ ግብሩን ካቀረበ በኋላ፥ ግብር ተሸክመው የመጡትን ሰዎች ተመልሰው እንዲሄዱ አደረገ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኤሁድ ጊራ ካትያዉ እሜዳዋፐ ጉይያን፥ ጊራ ቶኪደ ቤዳ አሳቱዋ ሞይዜዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ehuudi giiraa kaatiyaw immeeddawaappe guyyiyaan, giiraa tookkiide beedda asatuwaa moyzzeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ehuudey giiraza kawozas immidaappe guye giiraa tookkidi bida asata moyzides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኤሁዴይ ጊራዛ ካዎዛስ ኢሚዳፔ ጉዬ ጊራ ቶኪዲ ቢዳ ኣሳታ ሞይዚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ናኦድ ጊራ ካዋስ እምዳፐ ጉየ፥ ጊራ ቶክድ ብዳ አሳ ሞይዝስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Naa7odi giira kawas immidaape guye, giira tookidi bida asaa moyzis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ናዖድም ግብሩን ካቀረበ በኋላ፣ ግብር ተሸክመው የመጡት ሰዎች ተመልሰው እንዲሄዱ አደረገ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ኤሁድ ግብሩን ለንጉሡ ካቀረበ በኋላ ግብሩን ተሸክመው የነበሩትን ሰዎች ወደ ቤታቸው ተመልሰው እንዲሄዱ አደረገ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ነቲ ግብሪ ምስ ኣቕረበ፥ ነቶም ግብሪ ፆይሮም ዝነበሩ ሰባት ኣፋነዎም።
Amharic Tigrinya 2011
ብዛዕባ እቶም ወቓዕቶምን ሳቐይቶምን ዘቖዘምዎም እግዚኣብሄር ተጣዕሰ እሞ፡ እግዚኣብሄር መሳፍንቲ ምስ እተንስኣሎም፡ ብኹሉ ዘበን እቲ መስፍን፡ እግዚኣብሄር ምስቲ መስፍን ኮይኑ ካብ ኢድ ጸላእቶም የድሕኖም ነበረ።