Judges 3:2 — Compare Translations
13 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ወለዶ ደቂ እስራኤል፡ እንተ ወሓደ እቶም ቅድሚ ሕጂ ብዛዕባኡ ዋላ ሓንቲ ዘይፈልጡ፡ ውግእ ኪምህርዎም ምእንቲ ኺፈልጡ ጥራይ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ይህም ጦርነትን ያስተምሩአቸው ዘንድ ስለ እስራኤል ልጆች ትውልድ ብቻ ነው፤ ነገር ግን ከእነርሱ በፊት የነበሩት እነዚህን አላወቋቸውም ነበር፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ይህን ማድረጉ ቀደም ሲል በጦር ሜዳ ውለው የማያውቁትን የእስራኤል ልጆች የጦርነት ልምድ እንዲያገኙ ለማድረግ ብቻ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እ ሄዋ ኦዳዌ፥ ሀዋፐ ካሰ ኦላ ኦለቲደ ሜዘትቤና እስራኤልያ የለታ ኦለትያ ሂላ ታማርሳናሳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
I hewaa ootseeddawe, hawaappe kase olaa olettiide meezetibeenna Israa'eeliyaa yeletaa olettiyaa hiillaa tamaarissanaassa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Izi hessa ooththiday hayssafe kase ola oletti erontta Isra7eele yeletaa ola tamaarsanaassa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢዚ ሄሳ ኦዳይ ሃይሳፌ ካሴ ኦላ ኦሌቲ ኤሮንታ ኢስራኤሌ ዬሌታ ኦላ ታማርሳናሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እ ሄሳ ኦዳይ ሀይሳፈ ካሰ ኦላ ሜዘትቦና እስራኤለ የለተ ኦላ ሂላ ታማርሳናሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
I hessa oothiday haysafe kase ola meezetiboonna Isra7eele yeletethaa ola hiilla tamaarsanaasa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ይህን ማድረጉ ቀደም ሲል በጦር ሜዳ ውለው የማያውቁትን የእስራኤል ልጆች የጦርነት ልምድ እንዲያገኙ ለማድረግ ብቻ ነው፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ይህንንም ማድረጉ ቀድሞ የጦርነት ልምድ ያልነበራቸውን የእስራኤልን ትውልድ የጦርነት ስልት ለማስተማር ብሎ ብቻ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እዙይ ነቶም ትውልዲ ደቂ እስራኤል፥ ብፍላይ ነቶም ቀደም ውግእ ዘይፈለጡ ዅሎም፥ ምውጋእ ምእንቲ ኽምህሮም ኢሉ ዝገበሮ ጥራሕ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
ንስኻትኩምውን ምስቶም ኣብዛ ሃገር እዚኣ ዚነብሩ ኺዳን ኣይእተው፡ መሰውኢታቶም ኣፍርሱ፡ ድማ በልኩ። ንቓለይ ግና ኣይሰማዕኩምዎን። ስለምንታይ ኢኹም እዚ ዝገበርኩ፡