Judges 3:28 — Compare Translations
13 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንሱ ድማ፡ እግዚኣብሄር ንጸላእትኹም ንሞኣባውያን ኣብ ኢድኩም ሂብዎም እዩ እሞ፡ ስዓቡኒ፡ በሎም። ደድሕሪኡ ወሪዶም ድማ ንመሳገሪ ዮርዳኖስ ናብ ሞኣብ ወሰዱ፡ ሓደ እኳ ክሓልፍ ኣይፈቐዱን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እርሱም፥ “እግዚአብሔር አምላክ ጠላቶቻችንን ሞዓባውያንን በእጃችን አሳልፎ ሰጥቶናልና ተከተሉኝ” አላቸው። ተከትለውትም ወረዱ፤ ወደ ሞዓብም የሚያሻግረውን የዮርዳኖስን መሻገርያ ያዙ፤ ማንም ሰው እንዲያልፍ አልፈቀዱም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እርሱም። እግዚአብሔር ጠላቶቻችሁን ሞዓባውያንን በእጃችሁ አሳልፎ ሰጥቶአልና ተከተሉኝ አላቸው። ተከትለውትም ወረዱ፥ ወደ ሞዓብም የሚያሻግረውን የዮርዳኖስን መሻገርያ ያዙ፥ ማንንም አላሳለፉም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እርሱም “ጠላታችሁን ሞዓብን ጌታ በእጃችሁ አሳልፎ ስለሰጣችሁ ተከተሉኝ” በማለት አዘዛቸው፤ እነርሱም ተከትለውት ወረዱ፤ ከዚያም ከዮርዳኖስ ወደ ሞዓብ የሚያሻግሩትን ስፍራዎች በመያዝ አንድም ሰው እንዳያልፍ ከለከሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኡንቱንታ፥ “ታና ካልተ፤ አያዉ ጎፐ፥ መና ጎዳይ ህንተንቱ ሞርከቱዋ፥ ሞኣባቱዋ ህንተንቱ ኩሽያን አደ እሜዳ” ያጌዳ። አ ካሊደ ዎደ፥ ዮርዳኖሳ ሻፋ ፕንያ ሳአቱዋ ኦይቄድኖ፤ ሞኣበ አሳፐ እት ኡራይነ ሄዋና አናዳን ተኤድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Unttuntta, «Taana kaallite; ayaw gooppe, Med'inaa Goday hinttenttu morkkatuwaa, Moo'aabatuwaa hinttenttu kushiyan aatsiide immeedda» yaageedda. Aa kaalliide wod'd'iide, Yorddaanoosa Shaafaa pinniyaa sa'atuwaa oyk'k'eeddino; Moo'aabe asaappe itti uraynne hewaana aad'd'enaaddan te"eeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Izi isttas, «Tana kaallite; ays giikko GODAY intte morkketa, Mo7aabeta intte kushen aaththi immides» gides. Hizgiin iza kaalli wodhdhidi Yordaanoose shaafappe gede Mo7aabe pinththiza purdeza oykkidi issaadeyka heera kanththontta mala diggida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢዚ ኢስታስ፥ «ታና ካሊቴ፤ ኣይስ ጊኮ ጎዳይ ኢንቴ ሞርኬታ፥ ሞኣቤታ ኢንቴ ኩሼን ኣ ኢሚዴስ» ጊዴስ። ሂዝጊን ኢዛ ካሊ ዎዲ ዮርዳኖሴ ሻፋፔ ጌዴ ሞኣቤ ፒንዛ ፑርዴዛ ኦይኪዲ ኢሳዴይካ ሄራ ካንንታ ማላ ዲጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እ ኤንታኮ፥ “ታና ካልተ፤ ጎዳይ ህንተ ሞርከታ፥ ሞአበታ ህንተ ኩሸን አድ እሚስ” ያግስ። ኤንቲ እያ ካል ዎድ፥ ዮርዳኖሰ ሻፋ ፕንያ በሳ ኦይክዶሶና። ሞአበ አሳፐ እስ አስካ ያራ አና መላ ተቅዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
I entako, “Tana kaallite; Goday hinte morketa, Moo7abeta hinte kushen aathidi immis” yaagis. Enti iya kaalli wodhidi, Yordaanose shaafa pinniya bessaa oykidosona. Moo7abe asape issi asika yaara aadhona mela teqidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እርሱም፣ “ጠላታችሁን ሞዓብን እግዚአብሔር በእጃችሁ አሳልፎ ስለ ሰጣችሁ ተከተሉኝ” በማለት አዘዛቸው፤ እነርሱም ተከትለውት ወረዱ፤ ከዚያም ከዮርዳኖስ ወደ ሞዓብ የሚያሻግሩትን መልካዎች በመያዝ አንድም ሰው እንዳያልፍ ከለከሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እንዲህም አላቸው “እኔን ተከተሉኝ! እግዚአብሔር በጠላቶቻችሁ በሞአባውያን ላይ ድልን ያጐናጽፋችኋል።” ስለዚህም እነርሱ ኤሁድን ተከትለው ወረዱ፥ ሞአባውያን የዮርዳኖስን ወንዝ የሚሻገሩበትን ስፍራ ያዙ፤ አንድ ሰው እንኳ በዚያ አልፎ እንዲሄድ አላደረጉም፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ናዖድ ድማ “እግዚኣብሄር ንሞኣባውያን ፀላእትኹም ኣብ ኢድኩም ኣሕሊፉ ሂቡኩም እዩ እሞ፥ ሰዓቡኒ” በሎም። ተኸቲሎምዎ ኸዓ ወረዱ፤ ነቲ ናብ ሞኣብ ዘሳግር፥ መሳገሪ ዮርዳኖስውን ሓዝዎ፤ ሓደ ሰብ ከም ዘይሓልፍ ድማ ገበሩ።