Judges 4:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ድማ ንሲሰራን ንዅሎም ሰረገላታቱን ንዅሉ ሰራዊቱን ብስሕለት ሰይፊ ኣብ ቅድሚ ባራቅ ኣደናገሮም። ስለዚ ሲሰራ ካብ ሰረገላኡ ወሪዱ ብእግሩ ሃደመ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔርም ሲሣራን፥ ሰረገሎቹንም ሁሉ፥ ሠራዊቱንም ሁሉ ከባርቅ ፊት በሰይፍ ስለት አስደነገጣቸው፤ ሲሣራም ከሰረገላው ወርዶ በእግሩ ሸሸ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርም ሲሣራን ሰረገሎቹንም ሁሉ ሠራዊቱንም ሁሉ ከባርቅ ፊት በሰይፍ ስለት አስደነገጣቸው፤ ሲሣራም ከሰረገላው ወርዶ በእግሩ ሸሸ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታም ሲሣራንና ሠረገሎቹን ሁሉ በባራቅ ፊት በሰይፍ ስለት እጅግ ተሸንፈው ወደ ኋላ እንዲያፈገፍጉ አደረገ፤ ሲሣራም ከሠረገላው ወርዶ በእግሩ ሸሸ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ስሳራ፥ አ ፓራ ጋረቱዋ ኡባነ አ ኦላንቻቱዋ ኡባ ቃራ ማሻን ባራቃ ስንፐ ባቃትሴዳ። ያትና፥ ስሳር ባረ ፓራ ጋርያፐ ዎደ፥ ገድያን ባቃቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday Sisaara, Aa paraa gaaretuwaa ubbaanne Aa olanchchatuwaa ubbaa k'ara mashshaan Baaraak'a sintsaappe bak'atisseeda. Yaatina, Sisaari bare paraa gaariyaappe wod'd'iide, gediyaan bak'ateedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY Sisaara iza para-gaareta ubbaanne iza olanchchata ubbaa qara giththa mashshan Baraaqe sinththafe baqatissides; hessa gishshas Sisaari ba para-gaareppe wodhdhidi tohora baqatides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ ሲሳራ ኢዛ ፓራ-ጋሬታ ኡባኔ ኢዛ ኦላንቻታ ኡባ ቃራ ጊ ማሻን ባራቄ ሲንፌ ባቃቲሲዴስ፤ ሄሳ ጊሻስ ሲሳሪ ባ ፓራ-ጋሬፔ ዎዲ ቶሆራ ባቃቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ ስሳራ፥ እያ ፓራ ጋረታነ እያ ኦላንቾታ ኡባ ባራቃ ማሻስ አድ እሚስ። ያትን፥ ስሳር ባ ፓራ ጋርያፐ ዎድ ቶሆን ባቃትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday Sisaara, iya para gaaretanne iya olanchota ubbaa Baaraqa mashshas aathidi immis. Yaatin, Sisaari ba para gaariyape wodhidi tohon baqatis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር ሲሣራንና ሠረገሎቹን ሁሉ በባርቅ ፊት በሰይፍ ስለት እጅግ ተሸንፈው ወደ ኋላ እንዲያፈገፍጉ አደረገ፤ ሲሣራም ከሠረገላው ወርዶ በእግሩ ሸሸ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ባራቅ ከሠራዊቱ ጋር አደጋ በጣለ ጊዜ እግዚአብሔር ሲሣራን ከሠረገሎቹና ከሠራዊቱ ሁሉ ጋር በአደናጋሪ ሁከት ላይ እንዲወድቅ አደረገው፤ ሲሣራም ከሠረገላው ወርዶ በእግሩ ሸሸ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ድማ ንሲሳራን ንዅሉ ሰራዊቱን ኣብ ቅድሚ ባርቅ ብስሕለት ሰይፊ ኣሸበሮም። ሲሳራ ኸዓ ኻብ ሰረገላኡ ወሪዱ ብእግሩ ሃደመ።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ድና ንሲሰራን ንኹሉ ሰረገላታቱን ንኹሉ ሰራዊቱን ኣብ ቅድሚ ባራቅ ብስሕለት ሴፍ ኣሸበሮም። ሲሰራ ኸአ ካብ ሰረገላኡ ወሪዱ ብእግሩ ሀደመ።