Judges 6:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
መልኣኽ ኣምላኽ ድማ፡ ነቲ ስጋን ዘይበዅዐ ቅጫን ወሲድካ ኣብዚ ከውሒ እዚ ኣንቢርካ ነቲ መረቕ ኣፍስሶ። ከምኡ ድማ ገበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የእግዚአብሔርም መልአክ፥ “ሥጋውንና የቂጣውን እንጎቻ ወስደህ በዚህ ድንጋይ ላይ አኑር፤ መረቁንም አፍስስ” አለው። እንዲሁም አደረገ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የእግዚአብሔርም መልአክ። ሥጋውንና የቂጣውን እንጎቻ ወስደህ በዚህ ድንጋይ ላይ አኑር፥ መረቁንም አፍስስ አለው። እንዲሁም አደረገ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የጌታ መልአክ፥ “ሥጋውን እርሾ ያልገባበትን ቂጣ ወስደህ፥ በዚያ ዐለት ላይ አኑር፤ መረቁንም በሥጋውና በቂጣው ላይ አፍስስ” አለው፤ ጌዴዎንም እንደ ታዘዘው አደረገ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ጾሳ ኪታንቻይ አ፥ “አሹዋነ እርሹ ገልቤና ኡክ አካደ፥ ሀ ሹቻ ቦላ ዎ፤ ጫባካ አ ቦላ ትጋ” ያጌዳ፤ ሄዋፐ ጉይያን ጌዶን ሄዋዳን ኦዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
S'oossaa kiitanchchay Aa, «Ashuwaanne irshshuu gelibeenna ukitsaa akkaade, ha shuchchaa bolla wotsa; c'abbaakka Aa bolla tiga» yaageedda; hewaappe guyyiyaan Geedooni hewaadan ootseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Xoossa kiitanchchay iza, «Ashozanne irshoy izan gelontta ukeththaza ekkada ha shuchchaa bolla woththa; cambazakka iza bolla tiga» gides; Geedoonikka izi azazida mala ooththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጾሳ ኪታንቻይ ኢዛ፥ «ኣሾዛኔ ኢርሾይ ኢዛን ጌሎንታ ኡኬዛ ኤካዳ ሃ ሹቻ ቦላ ዎ፤ ጫምባዛካ ኢዛ ቦላ ቲጋ» ጊዴስ፤ ጌዶኒካ ኢዚ ኣዛዚዳ ማላ ኦዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ፆሳ ኪታንቾይ፥ “አሹዋነ ኡይ ሀ ሹቻ ቦላ ዎ፤ ጫምባ እያ ቦላ ትጋ” ያግስ። ገድዮን ኪተትዳይሳዳ ኦስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Xoossaa kiitanchoy, “Ashuwanne uythaa ha shuchaa bolla wotha; cambaa iya bolla tiga” yaagis. Gediyooni kiitetidaysada oothis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የእግዚአብሔር መልአክ፣ “ሥጋውንና ዕርሾ ያልገባበትን ቂጣ ወስደህ፣ በዚያ ዐለት ላይ አኑር፤ መረቁንም በሥጋውና በቂጣው ላይ አፍስስ” አለው፤ ጌዴዎንም እንደ ታዘዘው አደረገ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
መልአኩም “ሥጋውንና እንጀራውን በዚህ አለት ላይ አስቀምጠህ መረቁን በላዩ አፍስስበት” ሲል አዘዘው፤ ጌዴዎንም እንደታዘዘው አደረገ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቲ መልኣኽ እግዚኣብሄር ከዓ “ነቲ ስጋን ነቲ ቕጫን ኣብዝ ኰዅሒ፥ እዙይ ኣንብሮ፤ ነቲ መረቕውን ኣብ ልዕሊኡ ኣፍስሶ” በሎ። ከምኡ ድማ ገበረ።
Amharic Tigrinya 2011
እቲ መልኣኽ ኣምላኽ ከአ፡ ነቲ ስጋን ነቲ ቕጫን ኣብዚ ኸውሒ እዚ ኣንብሮ ነቲ መረቕውን ኣፍስሶ፡ በሎ። ከምኡ ድማ ገበረ።