Judges 6:29 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንሓድሕዶም ድማ፡ እዚ ነገር እዚ ዝገበረ መን እዩ፧ ምስ ሓተቱን ምስ ሓተቱን ድማ፡ ጊዴዎን ወዲ ዮኣስ ከምዚ ገበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እርስ በርሳቸውም፥ “ይህን ነገር ያደረገ ማን ነው?” ተባባሉ። በጠየቁና በመረመሩም ጊዜ፥ “ይህን ነገር ያደረገ የኢዮአስ ልጅ ጌዴዎን ነው” አሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እርስ በርሳቸውም። ይህን ነገር ያደረገ ማን ነው? ተባባሉ። በጠየቁና በመረመሩም ጊዜ። ይህን ነገር ያደረገ የኢዮአስ ልጅ ጌዴዎን ነው አሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እነርሱም፥ “ይህን ያደረገ ማን ነው?” በማለት እርስ በርሳቸው ተጠያየቁ። ነገሩን በጥብቅ ሲከታተሉም፥ “የኢዮአስ ልጅ ጌዴዎን መሆኑን ደረሱበት።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ባረንቱ ግዶን፥ “ላ ሀዋ ኦዳዌ ኦኔ?” ያጊደ እቱ እቱዋ ኦቼድኖ። ኡንቱንቱ ዩይ ዩዪደ ኦቺደ፥ ሄዋ ኦዳዌ ዮኣሻ ናኣ ጌዶና ግድያዋ ኤሬድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Barenttu giddon, «Laa hawaa ootseeddawe oonee?» yaagiide ittuu ittuwaa oochcheeddino. Unttunttu yuuyyi yuuyyiide oochchiide, hewaa ootseeddawe Yo'aasha na'aa Geedoona gidiyaawaa ereeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Bantta giddon, «Haysso hayssa ooththiday oonee?» giidi issoy issaa oychchida; istti yuuyi yuuyi oychchidi hessa ooththiday Iyo7aasa naa Geedoone gididayssa erida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ባንታ ጊዶን፥ «ሃይሶ ሃይሳ ኦዳይ ኦኔ?» ጊዲ ኢሶይ ኢሳ ኦይቺዳ፤ ኢስቲ ዩዪ ዩዪ ኦይቺዲ ሄሳ ኦዳይ ኢዮኣሳ ና ጌዶኔ ጊዲዳይሳ ኤሪዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤንቲ እሶይ እሱዋ፥ “ላ ሀይሳ ኦዳይ ኦኔ?” ያግድ ኦይችዶሶና። ኤንቲ ሄሳ ፕልግድ በእዳ ዎደ ሄሳ ኦዳይ እዮኣሳ ናኣ ገድዮና ግደይሳ ኤርዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Enti issoy issuwa, “La haysa oothiday oonee?” yaagidi oychidosona. Enti hessa pilgidi be7ida wode hessa oothiday Iyo7aasa na7aa Gediyoona gideysa eridosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እነርሱም፣ “ይህን ያደረገ ማን ነው?” በማለት እርስ በርሳቸው ተጠያየቁ። ነገሩን በጥብቅ ሲከታተሉም፣ “የኢዮአስ ልጅ ጌዴዎን መሆኑን ደረሱበት።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እርስ በርሳቸውም “ይህን ያደረገ ማን ነው?” በማለት ተጠያየቁ፤ ብዙ ከተመራመሩም በኋላ ይህን ያደረገው የኢዮአስ ልጅ ጌዴዎን መሆኑን ደረሱበት፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንስንሳቶም ድማ “እዝ ነገር እዙይ ዝገበረ መን እዩ?” ተበሃሃሉ። ሓቲቶምን መርሚሮምን ድማ “እዝ ነገር እዙይ ጌዴዎን ወዲ ኢዮኣስ እዩ ዝገበሮ” በሉ።
Amharic Tigrinya 2011
ንሓድሕዶም ድማ፡ እዚ ነገር እዚ መን ገበሮ፡ ተባሃሃሉ፡ ሓቲቶም መርሚሮን ድማ እዚ ነገር እዚ ጊዴዎን ወዲ ዮኣስ እዩ ዝገበሮ በሎ።