Judges 6:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣንጻሮም ሰፈሩ፡ ክሳዕ ናብ ጋዛ እትመጽእ ድማ ፍርያት ምድሪ ኣጥፍኡ፡ ንእስራኤል ከኣ መግቢ፡ መጓሰ ወይ ብዕራይ ወይ ኣድጊ ኣይገደፉን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በእነርሱም ላይ ይሰፍሩ ነበር፤ ወደ ጋዛም እስከሚደርሱ የእርሻቸውን ፍሬ ያጠፉ ነበር፤ በእስራኤልም ምድር ለሕይወት የሚሆን ምንም አይተዉም ነበር፤ ከመንጋዎችም በሬ ወይም አህያ ቢሆን አይተዉም ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በእነርሱም ላይ ይሰፍሩ ነበር፥ እስከ ጋዛም ድረስ የምድሩን ቡቃያ ያጠፉ ነበር፥ ምግብንም ለእስራኤል አይተዉም ነበር፤ በግ ወይም በሬ ወይም አህያ ቢሆን አይተዉም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እነርሱም በምድሪቱ ላይ ሰፍረው እስከ ጋዛ ያለውን ሰብል በማጥፋት አንዳችም የእህልዘር አያስተርፉም፥ የበግም ሆነ የከብት ወይም የአህያ መንጋ አይተዉም ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኡንቱንቱ ሄ ጋድያን ዱንካኒደ፥ ጋዛ ካታማ ጋካናዉ፥ ጋድያ ኡባ ቦላን ዶሌዳባ ይስኖ፤ ዶርሳ፥ መህያነ ሀርያ ላጊደ አፍያ ድራዉ፥ እስራኤልያ አሳዉ አያነ አሽክኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Unttunttu he gadiyaan dunkkaaniide, Gaaza katamaa gakkanaw, gadiyaa ubbaa bollan doleeddabaa d'ayssino; dorssaa, mehiyaanne hariyaa laaggiide afiyaa diraw, Israa'eeliyaa asaw ayaanne ashshikkino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Istti he biittaan dunkaanidi Gaaza katama gakkanaas biitta ubbaa bollan mokkidayssa dhaysseettes; dorsata, miizatanne hare wudeta di7i efiza gishshas Isra7eele asaas aykkoka ashshi erettenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢስቲ ሄ ቢታን ዱንካኒዲ ጋዛ ካታማ ጋካናስ ቢታ ኡባ ቦላን ሞኪዳይሳ ይሴቴስ፤ ዶርሳታ፥ ሚዛታኔ ሃሬ ዉዴታ ዲኢ ኤፊዛ ጊሻስ ኢስራኤሌ ኣሳስ ኣይኮካ ኣሺ ኤሬቴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤንቲ ሄ ቢታን ዱንካንድ፥ ጋዛ ጋካናዉ፥ ቢታ ቦላ ዶልዳባ ኡባ ይሶሶና። ዶርሰ፥ መሄነ ሀረ ላግድ ኤፍያ ግሾ፥ እስራኤለ አሳስ አይባካ አሾኮና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Enti he biittan dunkaanidi, Gaaza gakanaw, biitta bolla dolidaba ubbaa dhaysoosona. Dorse, mehenne hare laaggidi efiya gisho, Isra7eele asaas aybaka ashshokona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እነርሱም በምድሪቱ ላይ ሰፍረው እስከ ጋዛ ያለውን ሰብል በማጥፋት አንዳችም የእህል ዘር አያስተርፉም፣ የበግም ሆነ የከብት ወይም የአህያ መንጋ አይተዉም ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በአገሪቱ ላይ በመስፈር በጋዛ ዙሪያ እስካለው ስፍራ ድረስ የምድሪቱን ሰብል ያጠፉ ነበር፤ የበግ፥ የከብትና የአህያ መንጋቸውንም እየነዱ ስለሚወስዱባቸው ለእስራኤላውያን ምንም ነገር አያስቀሩላቸውም ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣብኣቶም ሰፊሮም ከዓ ኽሳዕ እቲ ንጋዛ ዘእቱ፥ ፍረ እታ ምድሪ የጥፍኡ ነበሩ፤ ምግቢ ኾነ በጊዕ፥ ብዕራይ ኮነ ኣድጊ ኣብ እስራኤል ኣይሓድጉን ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣብኦም ሰፊሮም፡ ክሳዕ እቲ ንጋዛ ዜእቱ ፍረ እታ ምድሪ ኣጥፍኡ፡ ገለ ምግቢ ኾነ፡ በጊዕ ኮነት፡ ብዕራይ ኮነ፡ ኣድጊ ኾነ ኣብ እስራኤል ኣይሕደጎን።