Judges 6:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ደቂ እስራኤል ድማ ብሰንኪ ሚድያናውያን ንእግዚኣብሄር ምስ ጸውዑ፡
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እንዲህም ሆነ፤ የእስራኤል ልጆች በምድያም ምክንያት ወደ እግዚአብሔር በጮኹ ጊዜ፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እንዲህም ሆነ፤ የእስራኤል ልጆች በምድያም ምክንያት ወደ እግዚአብሔር በጮኹ ጊዜ፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከምድያማውያን ጥቃት የተነሣ እስራኤላውያን ወደ ጌታ ጮኹ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሚድያማ አሳ ጋሱዋን እስራኤልያ አሳይ መና ጎዳኮ ዋሴዳ ዎደ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Miidiyaama asaa gaasuwaan Israa'eeliyaa Asay Med'inaa Godaakko waasseedda wode,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Midiyaame asay gaththida qohoza gaason Isra7eele asay GODAAKKO waassiin,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሚዲያሜ ኣሳይ ጋዳ ቆሆዛ ጋሶን ኢስራኤሌ ኣሳይ ጎዳኮ ዋሲን፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ምድያመታ ጋሶን እስራኤለ አሳይ ጎዳኮ ዋስዳ ዎደ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Midiyaameta gaason Isra7eele asay Godaako waassida wode,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከምድያማውያን ጥቃት የተነሣ እስራኤላውያን ወደ እግዚአብሔር ጮኹ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እስራኤላውያን ከምድያማውያን እጅ ያድናቸው ዘንድ ወደ እግዚአብሔር በጮኹ ጊዜ፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ደቂ እስራኤል ብሰንኪ ምድያማውያን ናብ እግዚኣብሄር ምስ ጠርዑ ኸዓ፥
Amharic Tigrinya 2011
ኾነ ኸአ ደቂ እስራኤል ብሰሪ ሚድያን ናብ እግዚኣብሄር ምስ ተማህለሉ፡