Judges 6:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ናብ ደቂ እስራኤል ነብዪ ልኢኹ፡ ከምዚ በሎም፦ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ኣነ ኻብ ግብጺ ኣውጻእኩኹም፡ ካብ ቤት ባርነት ድማ ኣውጺአኩም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔር ወደ እስራኤል ልጆች ነቢይ ላከ፤ እርሱም አለ፥ “የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ እኔ ከግብፅ ምድር አወጣኋችሁ፤ ከባርነትም ቤት አስለቀቅኋችሁ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔር ወደ እስራኤል ልጆች ነቢይ ላከ፥ እርሱም አለ። የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እኔ ከግብፅ ምድር አወጣኋችሁ፥ ከባርነትም ቤት አስለቀቅኋችሁ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታ አንድ ነቢይ ላከላቸው፤ እርሱም እንዲህ አለ፤ “የእስራኤል አምላክ ጌታ እንዲህ ይላል ከባርነት ቤት ከግብጽ ምድር ያወጣኋችሁ እኔ ነኝ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ኡንቱንቱኮ እት ትምቢትያ ኦድያዋ ኪቴዳ። ትምቢትያ ኦድያዌ ኡንቱንታ፥ “መና ጎዳይ እስራኤልያ ጾሳይ ሀዋዳን ያጌ፤ ‘ግብጼፐ፥ አይለተ ጋድያፐ ታን ህንተንታ ከሳድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday unttunttukko itti timbbitiyaa odiyaawaa kiitteedda. Timbbitiyaa odiyaawe unttuntta, «Med'inaa Goday Israa'eeliyaa S'oossay hawaadan yaagee; ‹Gibs'eppe, ayiletetsaa gadiyaappe taani hinttentta kessaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY isttako issi nabe kiittides; he nabezi isttas GODAA Isra7eele Xoossaafe ehida kiitay, «Ta inttena Gibxe aylleteththafe kessadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ ኢስታኮ ኢሲ ናቤ ኪቲዴስ፤ ሄ ናቤዚ ኢስታስ ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳፌ ኤሂዳ ኪታይ፥ «ታ ኢንቴና ጊብጼ ኣይሌቴፌ ኬሳዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ ኤንታዉ እስ ናበ ኪትን፥ ናበይ ኤንታኮ፥ “ጎዳይ እስራኤለ ፆሳይ ሀይሳዳ ያጌስ፤ ግብፀፈ፥ አይለተ ቢታፈ ታ ህንተና ከሳስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday entaw issi nabe Kiittin, nabey entako, “Goday Isra7eele Xoossay haysada yaagees; Gibxefe, aylletetha biittafe ta hintena kessas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር አንድ ነቢይ ላከላቸው፤ እርሱም እንዲህ አለ፤ “የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ ከባርነት ቤት ከግብፅ ምድር ያወጣኋችሁ እኔ ነኝ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር ወደ እስራኤል ሕዝብ አንድ ነቢይ ላከ፤ ያም ነቢይ ከእስራኤል አምላክ ከእግዚአብሔር ዘንድ ያመጣው መልእክት ይህ ነው፦ “እኔ በባርነት ከኖራችሁባት ከግብጽ ምድር አወጣኋችሁ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ንደቂ እስራኤል ሓደ ነቢይ ሰደደሎም። ንሱ ድማ “እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ ‘ኣነ ኻብ ምድሪ ግብፂ ኣውፃእኹኹም፤ ካብቲ ዝነበርኩምዎ ባርነት ኣናገፍኩኹም፥
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ንደቂ እስራኤል ሓደ ነብዩ ሰደደሎም። ንሱ ድማ፡ እግዚእብሄር ኣምላኽ እስራኤል ከምዚ ይብል፡ በሎም፡ ኣነ ኻብ ግብጺ ኣደየብኩኹም: ካብ ቤት ባርነት ኣውጻእኩኹም፡