Judges 7:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ክትወርድ እንተ ፈሪሕካ ግና፡ ምስ ባርያኻ ፉራ ናብ ሰራዊት ውረድ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ብቻህንም ለመውረድ ብትፈራ አንተ ከሎሌህ ፋራን ጋር ወደ ሰፈሩ ውረድ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አንተም ለመውረድ ብትፈራ አንተ ከሎሌህ ከፉራ ጋር ወደ ሰፈሩ ውረድ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አደጋ ለመጣል የምትፈራ ከሆነ ግን፥ ፉራ ከተባለው አገልጋይህ ጋር ወደ ሰፈሩ ውረድ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኔን ባደ ኦላናዉ ያዮፐ፥ ነ ቆማ ፑራ አካደ፥ ኡንቱንቱ ዱንካኔዳ ሳኣ ዱገ ባደ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Neeni baade olanaw yayyooppe, ne k'oomaa Puura akkaade, unttunttu dunkkaaneedda sa'aa duge baade,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Neni baada olanaas yayyiko ne aylle Puura nenara ekkada istti dunkaani dizaso duge ba;
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኔኒ ባዳ ኦላናስ ያዪኮ ኔ ኣይሌ ፑራ ኔናራ ኤካዳ ኢስቲ ዱንካኒ ዲዛሶ ዱጌ ባ፤
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኔኒ ኤንታ ኦላናዉ ያይኮ ነ ኦሳንቹዋ ፑራ ኤካዳ ኤንቲ ዱንካንዳ በሳ ዱገ ዎ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Neeni enta olanaw yayyiko ne oosanchuwa Puura ekada enti dunkaanida bessaa duge wodha.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አደጋ ለመጣል የምትፈራ ከሆነ ግን፣ ፉራ ከተባለው አገልጋይህ ጋር ወደ ሰፈሩ ውረድ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
አንተ በሰፈሩ ላይ አደጋ ለመጣል ከፈራህ ግን ፑራ ተብሎ ከሚጠራው አገልጋይህ ጋር ወደ ሰፈሩ ውረድ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንበይንኻ ምውራድ እንተ ፈሪሕኻ ግና ምስ ፉራ ሓሽከርካ ዄንካ ናብቲ ሰፈር ውረድ።
Amharic Tigrinya 2011
ንስኻ ምውራድ እንተፈራህካ ግና፡ ንስኻ ምስ ግልያኻ ጱራ ናብቲ ሰፈር ውረድ።