Judges 8:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣምላኽ ንመሳፍንቲ ሚድያንን ኦሬብን ዜብን ኣብ ኢድካ ሃቦም። ምሳኻ ክነጻጸር ከለኹኸ እንታይ ክገብር ይኽእል፧ ሽዑ እዚ ምስ በለ ቁጥዐኦም ሃዲኡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔር የምድያምን አለቆች ሔሬብንና ዜብን በእጃችሁ አሳልፎ ሰጥቶአቸዋል እናንተ ያደረጋችሁትን የሚመስል እኔ ምን ማድረግ እችል ኖርአል?” አላቸው። ከዚህ በኋላ ተዉት፤ ይህን ቃል በተናገራቸውም ጊዜ መንፈሳቸው ዐረፈች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔር የምድያምን መኳንንት ሔሬብንና ዜብን በእጃችሁ አሳልፎ ሰጥቶአቸዋል፤ እናንተ ያደረጋችሁትን የሚመስል እኔ ምን ማድረግ እችል ኖሮአል? አላቸው። ይህን በተናገረ ጊዜ ቍጣቸው በረደ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እግዚአብሔር የምድያማውያንን መሪዎች ሔሬብንና ዜብን በእጃችሁ አሳልፎ ሰጣችሁ፤ታዲያ እናንተ ከፈጸማችሁት ጋር የሚወዳደር ምን ማድረግ እችል ነበር?” ይህን ሲሰሙ ቊጣቸው በረደ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሚድያማቱዋ ካፓቱዋ፥ ኦሬባነ ዛኤባ ጾሳይ ህንተንቱ ኩሽያን አደ እሜዳ። ህንተንቱ ኦዳዋ ማላ፥ ታን አይ ኦናዉ ዳንዳያይታ?” ያጌዳ። እ ሄዋዳን ጊና፥ ኡንቱንቱ ሀንቁዋፐ ዛርቤድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Miidiyaamatuwaa kaappatuwaa, Oreebanne Za'eeba S'oossay hinttenttu kushiyan aatsiide immeedda. Hinttenttu ootseeddawaa mala, taani ay ootsanaw danddayayitaa?» yaageedda. I hewaadan giina, unttunttu hank'k'uwaappe zarbbeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Midiyaame ola asaa kaaleththiza ola qarata Oreebenne Za7eebe Xoossi intte kushen aaththi immides. Histtiin ta hessara ginattiza ooso ay ooththadinaa?» gides; hessafe guye istta hanqoy irxxides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሚዲያሜ ኦላ ኣሳ ካሌዛ ኦላ ቃራታ ኦሬቤኔ ዛኤቤ ጾሲ ኢንቴ ኩሼን ኣ ኢሚዴስ። ሂስቲን ታ ሄሳራ ጊናቲዛ ኦሶ ኣይ ኦዲና?» ጊዴስ፤ ሄሳፌ ጉዬ ኢስታ ሃንቆይ ኢርጺዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ምድያመ ሀላቃታ፥ ኦሬባነ ዘባ ፆሳይ ህንተ ኩሸን አድ እሚስ። ህንተ ኦዳይሳ መላ ታኒ አይ ኦናዉ ዳንዳእያና?” ያግስ። እ ያግን ኤንቲ ዛርብዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Midiyaame halaqata, Oreebanne Zeba Xoossay hinte kushen aathidi immis. Hinte oothidaysa mela taani ay oothanaw danda7iyana?” yaagis. I yaagin enti zarbidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር የምድያማውያንን መሪዎች ሔሬብንና ዜብን በእጃችሁ አሳልፎ ሰጣችሁ፤ ታዲያ እናንተ ከፈጸማችሁት ጋር የሚወዳደር ምን ማድረግ እችል ነበር?” ይህን ሲሰሙ ቍጣቸው በረደ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር የምድያማውያንን መሪዎች ገድላችሁ ድልን እንድትቀዳጁ አድርጓችኋል። ታዲያ እኔ ከዚህ ጋር የሚወዳደር ምን ሠራሁ?” እርሱም ይህን ባለ ጊዜ ቊጣቸው በረደ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣምላኽውን ነቶም ሹመኛታት ምድያም፥ ንሔሬብን ንዜብን፥ ኣብ ኢድኩም እዩ ኣሕሊፉ ዝሃበኩም፤ ኣነ ድኣ ምስ እዙይ ዝወዳደር እንታይ ሰሪሐ?” ሽዑ እዝ ዘረባዙይ ምስ ተዛረቦም፥ ቍጥዓኦም ሃድአ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣምላኽ ነቶም ሹማምቲ ሚድያን ዖሬብን ዝኤብን ኣብ ኢድኩም ሂብኩም እዩ። ክንዲ እቲ ናታትኩም እንታይ ክገብር ከአልኩ፡ ሽዑ እዚ ዘረባዚ ምስ ተዛረበ፡ ኹራኦም ሀድኤ።