Judges 8:35 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ከምቲ ንእስራኤል ዘርኣዮ ዅሉ ሰናይ ነገር፡ ንቤት የሩባል፡ ማለት ንጊዴዎን፡ ሞገስ ኣይገበሩላን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እርሱም ለእስራኤል በጎ ነገርን ሁሉ እንዳደረገ መጠን፥ እነርሱ ይሩበኣል ለተባለው ለጌዴዎን ቤት ወረታ አላደረጉም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እርሱም ለእስራኤል በጎ ነገርን ሁሉ እንዳደረገ መጠን፥ እነርሱ ለጌዴዎን ለይሩበኣል ቤት ወረታ አላደረጉም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እንዲሁም ይሩባኣል የተባለው ጌዴዎን ያደረገላቸውን በጎ ነገር ሁሉ አስበው ለቤተ ሰቡ ውለታ መላሽ ሆነው አልተገኙም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቃይ ጌዶን እስራኤልያ አሳዉ ኦዳ ሎኦ ኦሱዋ ኡባዉ፥ ኡንቱንቱ አ ሶ አሳዉ ኬካን ኩሽያ ዛርበይክኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
K'ay Geedooni Israa'eeliyaa asaw ootseedda lo"o oosuwaa ubbaw, unttunttu Aa soo asaw keekkan kushiyaa zaaribeykkino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Qasse Geedooni Isra7eele asaas ooththida lo7o ooso ubbaa akeekontta aggidi iza keeththa asaas lo7o kushe zaaribeettenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቃሴ ጌዶኒ ኢስራኤሌ ኣሳስ ኦዳ ሎኦ ኦሶ ኡባ ኣኬኮንታ ኣጊዲ ኢዛ ኬ ኣሳስ ሎኦ ኩሼ ዛሪቤቴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እስራኤለ አሳስ ኦዳ ሎኦ ኦሱዋ ግሾ የሩባኣላ ጌተትያ ገድዮና ሶ አሳስ ሎኦ ኩሸ ዛርቦኮና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Isra7eele asaas oothida lo77o oosuwa gisho Yeruba7aala geetetiya Gediyoona soo asaas lo77o kushe zaaribookona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እንዲሁም ይሩባኣል የተባለው ጌዴዎን ያደረገላቸውን በጎ ነገር ሁሉ አስበው ለቤተ ሰቡ ውለታ መላሽ ሆነው አልተገኙም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ለእስራኤል ያደረገውን መልካም ነገር ሁሉ ካለማስታወሳቸው የተነሣ ለጌዴዎን ቤተሰብ ባለ ውለታዎች ሆነው አልተገኙም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንቤት ይሩበዓል ንጌዴዎን ከምቲ ንሱ ንእስራኤል ዝገበረሎም ኵሉ ፅቡቕ ነገር፥ ዝኾነ ሞሳ እኳ ኣይመለሱሉን።
Amharic Tigrinya 2011
ንቤት የሩብበዓል፡ ማለት ጊዴዎን፡ ከምቲ ንሱ እስራኤል ዝገበረሎም ኩሉ ጽቡቕ ነገርሲ፡ ገለ ሞያ እኳ ኣይገበሩሉን።