Judges 9:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቶም ኣብ ርእሲ ኣኽራን ዝነበሩ ሰብ ሴኬም ከኣ ሓሰውቲ ኣቖሙሉ፡ ኣብ መንገዲ ንዝመጸ ዘበለ ድማ ዘረፍዎ፡ እዚ ድማ ንኣቢሜሌክ ተነግሮ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የሰቂማም ሰዎች በተራሮች ራስ ላይ ድብቅ ጦር አደረጉ፤ መንገድ ተላላፊዎችንም ሁሉ ይዘርፉ ነበር፤ ለአቤሜሌክም ይህን አወሩለት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የሴኬምም ሰዎች በተራሮች ራስ ላይ ድብቅ ጦር አደረጉ፥ መንገድ ተላላፊዎችንም ሁሉ ይዘርፉ ነበር፤ አቤሜሌክም ይህን ወሬ ሰማ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የሴኬም ነዋሪዎችም አቤሜሌክን ሸምቀው የሚጠባበቁትን ሰዎች መደቡ፤ ሰዎቹም እርሱን በመጠባበቅ ላይ ሳሉ በዚያ የሚያልፈውን ሁሉ ዘረፉ፤ ወሬውም ለአቤሜሌክ ደረሰው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሰኬማ አሳይ አማሬዳ አሳ ዶሪደ፥ ደርያ ጼራን አብመሌካ ቦላ ሙጊደ ኡታናዳን ኦዳ። ሙግ ኡቴዳዋንቱ ኦግያና መንያ አሳ ኡባ ቦንቄድኖ፤ አብመሌክ ሄዋ ኡባ ስሴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Sekeema Asay amareeda asaa dooriide, deriyaa s'eeran Abimeleeka bolla muggiide uttanaadan ootseedda. Muggi utteeddawanttu ogiyaanna mentsiyaa asaa ubbaa bonk'k'eeddino; Aabimeleeki hewaa ubbaa siseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Seekeeme asay amarda asaa dooridi zuma hu7en Abimelekke wodhanaas zamadi uttana mala ooththides; he uttidayti ogera kanththiza asaa ubbaa bonqqida; Abimelekkeykka hessa ubbaa siyides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሴኬሜ ኣሳይ ኣማርዳ ኣሳ ዶሪዲ ዙማ ሁኤን ኣቢሜሌኬ ዎናስ ዛማዲ ኡታና ማላ ኦዴስ፤ ሄ ኡቲዳይቲ ኦጌራ ካንዛ ኣሳ ኡባ ቦንቂዳ፤ ኣቢሜሌኬይካ ሄሳ ኡባ ሲዪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሴከማ አሳይ ጉ አስ ዶርድ ደርያ ሁጵያን ኡትድ አብመለከ ቦላ ሞርከተን ደንዳና መላ ኦዶሶና። ኤንቲ ኦገራ አያ አሳ ኡባ ቦንቅዶሶና፤ አብመለከይ ሄሳ ስእስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Seekema asay guutha asi dooridi deriya huuphiyan uttidi Abimeleke bolla morketethan dendana mela oothidosona. Enti ogera aadhiya asa ubbaa bonqidosona; Abimelekey hessa si7is.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የሴኬም ነዋሪዎችም አቤሜሌክን ሸምቀው የሚጠባበቁትን ሰዎች መደቡ፤ ሰዎቹም እርሱን በመጠባበቅ ላይ ሳሉ በዚያ የሚያልፈውን ሁሉ ዘረፉ፤ ወሬውም ለአቤሜሌክ ደረሰው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የሴኬም ኗሪዎች በአቤሜሌክ ላይ በጠላትነት ተነሥተው ጥቂት ሰዎችን መርጠው በተራሮች ጫፍ ላይ ሸመቁ፤ በመንገዳቸው የሚያልፈውን ሰው ሁሉ ዘረፉ፤ አቤሜሌክም ይህን ሁሉ ሰማ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቶም ሰብ ሴኬም ድማ ኣብ ርእሲ እምባታት ሕቡእ ደጀን ኣንበሩሉ። ንሳቶም ከዓ ንዅሎም ነቶም ብእኡ ዝሓልፉ ሰባት ይኸትሩ ነበሩ፤ ነዙይ ድማ ኣቢሜሌክ ሰምዐ።
Amharic Tigrinya 2011
ጋዓል ወዲ ዔበድን ኣሕዋቱን ድማ መጺኦም ናብ ሴኬም ኣተው፡ ሰብ ሰኬም ከአ ብእኡ ተአመኑ።