Judges 9:31 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ናብ ኣቢሜሌክ ድማ ብሕቡእ ልኡኻት ለኣኸ፡ እንሆ፡ ጋኣል ወዲ ዔቤድን ኣሕዋቱን ናብ ሴኬም መጺኦም። እንሆ ድማ ነታ ኸተማ ኣንጻርኩም የበርትዕዋ ኣለዉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እንዲህም ብሎ ወደ አቤሜሌክ ከእጅ መንሻ ጋር መልእክተኞችን ላከ፥ “እነሆ፥ የአቤድ ልጅ ገዓልና ወንድሞቹ ወደ ሰቂማ መጥተዋል፤ እነሆም፥ በአንተ ምክንያት ከተማዪቱን ይወጓታል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እንዲህም ብሎ ወደ አቤሜሌክ በተንኰል መልክተኞች ላከ። እነሆ፥ የአቤድ ልጅ ገዓልና ወንድሞቹ ወደ ሴኬም መጥተዋል፥ በአንተም ላይ ከተማይቱን አሸፍተዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ወደ አቤሜልክም መልእክተኞች በምስጢር ልኮ እንዲህ አለ፤ “እነሆ፤ የአቤድ ልጅ ገዓልና ወንድሞቹ ወደ ሴኬም መጥተው ከተማይቱ እንድትሸፍትብህ አድርገዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ያቲደ አሩማ ካታማን ደእያ አብመሌካኮ አሳ ኪቴዳ። ሄዋፐ፥ “ኤቤዳ ናአይ ጋኣልነ አ እሻቱ ሰኬማ ዬድኖ፤ ካታማን ደእያ አሳ ነ ቦላ ደንድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
yaatiide Aruuma kataman de'iyaa Aabimeleekakko asaa kiitteedda. Hewaappe, «Ebeeda na'ay Ga'aalinne Aa ishatuu Sekeema yeeddino; kataman de'iyaa asaa ne bolla dentsetseeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye Abimelekkeko as guyera kiittidi, «Ebeede naa Ga7aaleynne iza ishati Seekeeme yiidi katamaan diza asaa ne bolla denththeththeettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳፌ ጉዬ ኣቢሜሌኬኮ ኣስ ጉዬራ ኪቲዲ፥ «ኤቤዴ ና ጋኣሌይኔ ኢዛ ኢሻቲ ሴኬሜ ዪዲ ካታማን ዲዛ ኣሳ ኔ ቦላ ዴንቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ቆሳን አብመለከኮ አሰ ኪትድ፥ “ኤቤዳ ናአይ ጋልነ እያ እሻት ሴከማ ይድ ያን ደእያ አሳ ነ ቦላ ደንሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Qosan Abimelekeko ase kiittidi, “Ebeeda na7ay Gaalinne iya ishati Seekema yidi yan de7iya asaa ne bolla denthethoosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ወደ አቤሜልክም መልእክተኞች በምስጢር ልኮ እንዲህ አለ፤ “እነሆ፤ የአቤድ ልጅ ገዓልና ወንድሞቹ ወደ ሴኬም መጥተው ከተማዪቱ እንድትሸፍትብህ አድርገዋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በአሩማ ወዳለውም ወደ አቤሜሌክ መልእክተኞችን ልኮ እንዲህ ብለው እንዲነግሩት አሳሰባቸው፥ “የዔቤድ ልጅ ጋዓል ከወንድሞቹ ጋር ወደ ሴኬም መጥቶአል፤ በአንተም ላይ የከተማውን ሕዝብ አነሣሥቶአል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ናብ ኣቢሜሌክ ከዓ ብምስጢር ከምዙይ ኢሉ ልኡኻት ሰደደ፦ “ገዓል ወዲ ኣቤድን ኣሕዋቱን እንሆ ናብ ሴኬም ኣትዮም ነዛ ኸተማ ኣብ ልዕሌኻ ኽትዕምፅ የለዓዕሉዋ ኣለዉ።
Amharic Tigrinya 2011
ናብ ኣቢሜሌክ ከአ ብተንኮል ከምዚ ኢሉ ልኡኻት ሰደደ፡ ጋዓል ወዲ ዔበድን ኣሕዋቱን እንሆ፡ ናብ ሴኬም ኣትዮም፡ ነዛ ኸተማ ናባኻ የተንስኡልካ ኣለው።