Judges 9:42 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንጽባሒቱ ድማ እቶም ህዝቢ ናብ መሮር ወጹ። ንኣቢሜሌክ ድማ ነገሩዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በነጋውም ሕዝቡ ወደ እርሻ ወጡ፤ ለአቤሜሌክም ነገሩት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በነጋውም ሕዝቡ ወደ እርሻ ወጡ፤ አቤሜሌክም ሰማ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በማግስቱ የሴኬም ሕዝብ ወደ ዕርሻ ወጡ፤ ይህም ለአቤሜሌክ ተነገረው፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ዎንተ ጋላስ ሰኬማ አሳይ ጎሻዉ ቤዳዋ አብመሌክ ስሴዳ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Wonttetsa gallassi Sekeema Asay goshshaw beeddawaa Aabimeleeki siseedda;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Wonteththa gallas Seekeeme asay ba goshshaso goshshaso kezidayssa Abimelekkey siyides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዎንቴ ጋላስ ሴኬሜ ኣሳይ ባ ጎሻሶ ጎሻሶ ኬዚዳይሳ ኣቢሜሌኬይ ሲዪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ዎንተ ጋላስ ሴከማ አሳይ ጎሻስ ብዳይሳ አብመለከይ ስእስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Wontetha gallas Seekema asay goshshas bidaysa Abimelekey si7is.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በማግስቱም የሴኬም ሕዝብ ወደ ዕርሻ ወጡ፤ ይህም ለአቤሜሌክ ተነገረው፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በማግስቱ የሴኬም ሕዝብ ወደየእርሻቸው መሄዳቸውን አቤሜሌክ ሰማ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንፅባሒቱ ኸዓ እቲ ህዝቢ ናብ ገራሁኡ ወፈረ፤ እዙይ ድማ ንኣቢሜሌክ ነገርዎ።
Amharic Tigrinya 2011
ኮነ ኸአ፡ ንጽብሒቱ እቲ ህዝቢ ናብ ግርሁ ወጸ፡ እዚ ድማ ንኣቢሜሌክ ነገርዎ።