Lamentations 1:12 — Compare Translations
13 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣቱም ኲላትኩም እትሓልፉ፡ ዋላ ሓንቲዶ ኣይኰነኩምን፧ ርኣዩ፡ ከምቲ እግዚኣብሄር ብመዓልቲ ቍጥዓኡ ዝገፍዓኒ፡ ከም ሓዘነይ ዝኣመሰለ ሓዘን እንተሎ ርኣዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ላሜድ። እናንተ መንገድ ዐላፊዎች ሁሉ! በእናንተ ዘንድ ምንም የለምን? እግዚአብሔር በጽኑ ቍጣው ቀን እኔን እንዳስጨነቀበት በእኔ ላይ እንደ ተደረገው እንደ እኔ ቍስል የሚመስል ቍስል እንዳለ ተመልከቱ፤ እዩም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ላሜድ። እናንተ መንገድ አላፊዎች ሁሉ፥ በእናንተ ዘንድ ምንም የለምን? እግዚአብሔር በጽኑ ቍጣው ቀን እኔን እንዳስጨነቀበት በእኔ ላይ እንደ ተደረገው እንደ እኔ መከራ የሚመስል መከራ እንዳለ ተመልከቱ፥ እዩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ላሜድ። እናንተ መንገድ አላፊዎች ሁሉ፥ በእናንተ ዘንድ ምንም የለምን? እግዚአብሔር በጽኑ ቁጣው ቀን እኔን እንዳስጨነቀበት በእኔ ላይ እንደተደረገው እንደ እኔ መከራ የሚመስል መከራ እንዳለ ተመልከቱ፥ እዩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ህንተኖ፥ ሀዋና አያዋንቶ፥ ሀዌ ህንተዉ ኡባዉ አያነ ግደኔ? መቱ ኡባይ መና ጎዳይ ባረ ኤጽያ ሀንቁዋ ጋላስ ታ ቦላ አሄዳ መቱዋ ማሌ?
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hinttenoo, hawaana aad'd'iyaawanttoo, hawe hinttew ubbaw ayaanne gidennee? Metuu ubbay Med'inaa Goday bare ees's'iyaa hank'k'uwaa gallassi ta bolla aheedda metuwaa malee?
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Godaa Xoossi ba wolqqama hanqoza nu bolla yeddida wode nu bolla gakkida meto mala metoy gakkida asi dizaa gidikko intteno ogera aadhdhi biza ubbato ane be7ite! Ha metoy inttes kawushsha misatizee?
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ጎዳ ጾሲ ባ ዎልቃማ ሃንቆዛ ኑ ቦላ ዬዲዳ ዎዴ ኑ ቦላ ጋኪዳ ሜቶ ማላ ሜቶይ ጋኪዳ ኣሲ ዲዛ ጊዲኮ ኢንቴኖ ኦጌራ ኣ ቢዛ ኡባቶ ኣኔ ቤኢቴ! ሃ ሜቶይ ኢንቴስ ካዉሻ ሚሳቲዜ?
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ህንተኖ፥ ሀይሳራ አይሳቶ፥ ሀይስ ህንተዉ አይኮካ ዳነኔ? አነ በእተ፤ አኬክተ፤ ባ ኤፅያ ሀንቆ ጋላሳን፥ ፆሳይ ታ ቦላ ኤህዳ መቱዋ መላ መቶይ ደኢ?
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hinteno, haysara aadheysato, haysi hintew aykoka daanennee? Ane be7ite; akeekite; ba eexiya hanqo gallasan, Xoossay ta bolla ehida metuwa mela metoy de7ii?
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“እናንት መንገድ ዐላፊዎች ሁሉ፤ ይህ ለእናንተ ምንም አይደለምን? ተመልከቱ፤ እዩም፤ በጽኑ ቍጣው ቀን፣ እግዚአብሔር ያመጣብኝን፣ በእኔ ላይ የደረሰውን፣ የእኔን መከራ የመሰለ መከራ አለን?
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር ጽኑ ቊጣውን በእኛ ላይ ባወረደበት ቀን በእኛ ላይ እንደ ደረሰው ያለ መከራ የደረሰበት ሰው ያለ እንደ ሆነ እናንተ አላፊ አግዳሚዎች እስቲ እዩ ተመልከቱ! ይህ ሁኔታ ለእናንተ ቀላል ነውን?
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ላሜድ። “ኵልኹም ኣቱም ሓለፍቲ መንገዲ፥ እዙይ ኣባኻትኩም ዝኾነ የለንዶ? እግዚኣብሄር ብመዓልቲ ጕሁር ቍጥዓኡ፥ ነኣይ ኸም ዝቐፅዐኒ፥ ከምቲ ኣነ ዝተቐበልክዎ ስቓይ ዝተቐበለ እንተሎ ኸዓ፥ ንዑ ረአዩ፤ ተመልከቱውን።”