Lamentations 1:14 — Compare Translations

13 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣርዑት በደለይ ብኢዱ ተኣሲሩ፡ ተጠቕሊሉ ኣብ ክሳደይ መጸ። ንሱ ሓይለይ ከም ዝወደቐ፡ እግዚኣብሄር ኣብ ኢዶም ሂቡኒ፡ ካብኦም ክትንስእ ዘይክእል።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ኖን። በእጄ ስለ​ተ​ታቱ ኀጢ​አ​ቶች ተጋ፤ በአ​ን​ገቴ ላይ ወጥ​ተ​ዋል፤ ጕል​በቴ ደከመ። እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ልቋ​ቋ​መው በማ​ል​ች​ለው መከራ እጅ ሰጥ​ቶ​ኛ​ልና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ኖን። የኃጢአቶቼ ቀንበር በእጁ ተይዛለች፤ ታስረው በአንገቴ ላይ ወጥተዋል፤ ጕልበቴን አደከመ። ጌታ በፊታቸው እቆም ዘንድ በማልችላቸው እጅ አሳልፎ ሰጠኝ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ኖን። የኃጢአቶቼ ቀንበር በእጁ ተይዛለች፥ ታስረው በአንገቴ ላይ ወጥተዋል፥ ጉልበቴን አደከመ። ጌታ በፊታቸው እቆም ዘንድ በማልችላቸው እጅ አሳልፎ ሰጠኝ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ታን ኦዳ ናጋራ ኡባ ሺሽ ቃቺደ፥ ሞርገ ምዳን ታ ሞርግያን ዎዳ። ያቲደ ታ ዎልቃ ዉርሴዳ። ታን ኤቀታናዉ ዳንዳየናዋንቶ ጎዳይ ታና አ እሜዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Taani ootseedda nagaraa ubbaa shiishshi k'achchiide, morgge mitsaadan ta morggiyaan wotseedda. Yaatiide ta wolk'k'aa wursseedda. Taani ek'ettanaw danddayennawanttoo Goday taana aatsi immeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Ta nagara shiishshi qachchidi ta morgen woththides; ta wolqqaka wursides; tani eqettanaas dandayontta morkketas GODAY tana aaththi immides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ታ ናጋራ ሺሺ ቃቺዲ ታ ሞርጌን ዎዴስ፤ ታ ዎልቃካ ዉርሲዴስ፤ ታኒ ኤቄታናስ ዳንዳዮንታ ሞርኬታስ ጎዳይ ታና ኣ ኢሚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ታ ኦዳ ናጋራ ኡባ ሺሽ ቃችድ፥ ቃምባራዳ ታ ጋናን ዎስ፤ ያትድ ታ ዎልቃ ዉርስስ። ታ ኤቀታናዉ ዳንዳኦና አሳስ፥ ታና አድ እሚስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ta oothida nagara ubbaa shiishi qachidi, qambarada ta gannan wothis; yaatidi ta wolqaa wursis. Ta eqetanaw danda7onna asaas, tana aathidi immis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ኀጢአቶቼ ቀንበር ሆኑ፤ በእጆቹ አንድ ላይ ተገመዱ፤ በዐንገቴም ላይ ተጭነዋል፤ ኀይሌንም አዳከመ፤ ልቋቋማቸው ለማልችላቸው፣ እርሱ አሳልፎ ሰጠኝ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“በደሎቼ በጫንቃዬ ላይ ታስረዋል፤ እነርሱም በጣም ከባድ ስለ ሆኑ ኀይል አሳጡን፤ ልንቋቋማቸው ለማንችላቸው ጠላቶቻችን አሳልፎ ሰጠን።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኖን። “ኣርዑት በደለይ ብኢዱ ተትሓዘት፤ ተጠላሊፉ ድማ ኣብ ክሳደይ ተጠምጠመ፤ ንሓይለይውን ኣድከሞ፤ ጐይታ ናብ ኢድ እቶም ክቃወሞም ዘይከኣለኒ ፀላእተይ ኣሕሊፉ ሃበኒ።”