Lamentations 1:15 — Compare Translations
13 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ንዅሎም ጀጋኑይ ኣብ ማእከለይ ረጊጽዎም እዩ። ንመንእሰያተይ ንምጭፍላቕ ኣንጻረይ ጉባኤ ጸዊዑ፤ እግዚኣብሄር ነታ ድንግል ጓል ይሁዳ ከም ኣብ መጽመሊ ወይኒ ረጊጽዋ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሳምኬት። እግዚአብሔር ኀያላኖችን ሁሉ ከመካከሌ አስወገዳቸው፤ ምርጦችን ያደቅቅ ዘንድ ጊዜን ጠራብኝ፤ እግዚአብሔር ድንግሊቱን የይሁዳን ልጅ በመጭመቂያ እንደሚጨመቅ ወይን ረገጣት። ስለዚህም አለቅሳለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሳምኬት። ጌታ ኃያላኖቼን ሁሉ ከውስጤ አስወገዳቸው፤ ጕልማሶቼን ያደቅቅ ዘንድ ጉባኤን ጠራብኝ፤ ጌታ ድንግሊቱን የይሁዳን ልጅ በመጥመቂያ እንደሚረገጥ አድርጎ ረገጣት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሳምኬት። ጌታ ኃያላኖቼን ሁሉ ከውስጤ አስወገዳቸው፥ ጐልማሶቼን ያደቅቅ ዘንድ ጉባኤን ጠራብኝ፥ ጌታ ድንግሊቱን የይሁዳን ልጅ በመጥመቂያ እንደሚረገጥ አድርጎ ረገጣት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ጎዳይ ታ ግዶን ዎልቃማ ኦላንቻቱዋ ኡባ እጼዳ። ታ ያላጋቱዋካ ይሳናዉ ዎድያ ኬሬዳ። ዎይንያ ቴራ ጉምእያ ሳኣን የያዋዳን፥ ጎዳይ ይሁዳ አሳ የዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Goday ta giddon wolk'k'aama olanchchatuwaa ubbaa is's'eedda. Ta yalagatuwaakka d'ayissanaw wodiyaa keereedda. Woynniyaa teeraa gum"iyaa sa'aan yed'd'iyaawaadan, Goday Yihudaa asaa yed'd'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Nu garsan diza olanchchata ubbatara Xoossi eqettides; nu giddofe yelagata dhayssanaas olanchchata nu bolla yeddides. Woyne miththa ayfe ushshu kessanaas yedhdhiza mala GODAY boshettontta geela7o misatiza Yuhuda asaa yedhides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ኑ ጋርሳን ዲዛ ኦላንቻታ ኡባታራ ጾሲ ኤቄቲዴስ፤ ኑ ጊዶፌ ዬላጋታ ይሳናስ ኦላንቻታ ኑ ቦላ ዬዲዴስ። ዎይኔ ሚ ኣይፌ ኡሹ ኬሳናስ ዬዛ ማላ ጎዳይ ቦሼቶንታ ጌላኦ ሚሳቲዛ ዩሁዳ ኣሳ ዬዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ ታ ግዶን ደእያ ዎልቃማ ኦላንቾታ ኡባ ድግስ። ታ ያላጋታ ይሳናዉ ዎደ ቃችስ፤ ዎይነ የይሳዳ፥ ጎዳይ ይሁዳ ጌላኦታ የስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday ta giddon de7iya wolqaama olanchota ubbaa diggis. Ta yalagata dhaysanaw wode qachis; woyne yedheysada, Goday Yihuda geela7ota yedhis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“በውስጤ ያሉትን ተዋጊዎች ሁሉ፣ እግዚአብሔር ተቃወመ፤ ጕልማሶቼን ለማድቀቅ፣ ሰራዊት በላዬ ላይ ጠራ ፤ ድንግሊቱን የይሁዳ ሴት ልጅ፣ እግዚአብሔር በወይን መጭመቂያ ውስጥ ረገጣት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“እግዚአብሔር ወታደሮቻችንን ከእኛ አስወገደ፤ የጐልማሶቻችንን ኀይል ለማድቀቅ የጦር ሠራዊት ላከብን፤ እግዚአብሔር ባልተደፈረችው ከተማ የሚኖረውን ሕዝባችንን በወይን መጭመቂያ እንደሚረገጥ የወይን ዘለላ ረገጣቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሳምኬት። “እግዚኣብሄር ንዅሎም ኣብ ማእኸለይ ዝነበሩ ጀጋኖይ ደርበዮም፤ ነጕባዘይ ክጭፍልቕ፥ ሰራዊት ኣኽተተለይ፤ እግዚኣብሄር ነታ ድንግል ጓል ይሁዳ፥ ብመፅመቚ ኸም ዝርገፅ ወይኒ ረገፃ።”