Lamentations 1:16 — Compare Translations
13 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
በዚ ነገር እዚ እበኪ ኣሎኹ። ዓይነይ፡ እቲ ንነፍሰይ ከብርህ ዝግብኦ መጸናንዒ ካባይ ስለ ዝረሓቐ፡ ዓይነይ ካብ ማይ ትወርድ፤ ደቀይ ጸላኢ ስለ ዝሰዓረ፡ ዕግርግር ይብሉ ኣለዉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ዔ። የሚያጽናናኝ፥ ነፍሴንም የሚመልሳት ከእኔ ርቆአልና ዐይኔ ውኃ ያፈስሳል። ጠላት በርትቶአልና ልጆች ጠፍተዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ዔ። የሚያጽናናኝ ነፍሴንም የሚያበረታት ከእኔ ርቆአልና ስለዚህ አለቅሳለሁ፤ ዓይኔ፥ ዓይኔ ውኃ ያፈስሳል። ጠላት በርትቶአልና ልጆቼ ጠፍተዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ዔ። የሚያጽናናኝ ነፍሴንም የሚያበረታት ከእኔ ርቆአልና ስለዚህ አለቅሳለሁ፥ ዓይኔ፥ ዓይኔ ውኃ ያፈስሳል። ጠላት በርትቶአልና ልጆቼ ጠፍተዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ታን ዬክያዌነ ታ አይፊ አፎ ሆልሳይያዌ ሄዋሳ። ታና ምንናዉነ ታ ዎልቃ ምንስያዌ እት አሳይነ ባዋ። ሞርኪ ጎቤዳ፤ ታ ናናቱነ መላ አቴድኖ” ያጋዉ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Taani yeekkiyaawenne ta ayifii afotsaa holssayiyaawe hewaassa. Taana mintsetsanawunne ta wolk'k'aa minisiyaawe itti asaynne baawa. Morkkii goobeedda; ta naanatuunne mela atteeddino» yaagaw.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Morkkey nu bolla goobides; nu naytikka barkka attida; nuna zori minththeththizayti nuuppe haakkida; hessa gishshas ta yeekkayssinne afunththa gussays.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ሞርኬይ ኑ ቦላ ጎቢዴስ፤ ኑ ናይቲካ ባርካ ኣቲዳ፤ ኑና ዞሪ ሚንዛይቲ ኑፔ ሃኪዳ፤ ሄሳ ጊሻስ ታ ዬካይሲኔ ኣፉን ጉሳይስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ታኒ ዬካሸ ታ አፉ ጉሰይ ሄሳሳ፤ ታና ምንይነ ካትስያ ኦንካ ባዋ፤ ሞርከይ ጎብን፥ ታ ናይት ኡንኤትዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Taani yeekashe ta afuthaa gussey hessasa; tana minthetheynne katisiya oonika baawa; morkey goobin, ta nayti un7etidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“የማለቅሰው ስለ እነዚህ ነገሮች ነው፤ ዐይኖቼ በእንባ ተሞልተዋል፣ ሊያጽናናኝ የቀረበ፣ መንፈሴንም ሊያረጋጋ የሞከረ ማንም የለም፤ ጠላት በርትቷልና ልጆቼ ተጨንቀዋል።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“ጠላት ድል ስላደረገ ልጆቻችን ብቸኞች ሆነዋል፤ የሚያበረታታን አጽናኝ ከእኛ ስለ ራቀ፥ እንባ እያፈሰስን እናለቅሳለን።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“ዘፀናንዐኒ ንነፍሰይውን ዘህድኣ ኻባይ ርሒቑ እዩሞ፥ ስለዙይ ኣነ እበኪ ኣለኹ፤ ኣዒንተይ ድማ ንብዓት የፍስሳ፤ ፀላኢ ስለ ዝበርትዐ ድማ ደቀይ ጠፊኦም እዮም።”