Lamentations 1:17 — Compare Translations

13 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ጽዮን ኣእዳዋ ትዝርግሕ፡ ዘጸናንዓ ድማ የልቦን። እግዚኣብሄር ብዛዕባ ያእቆብ ተጻረርቱ ኣብ ዙርያኡ ኪዀኑ ኣዘዘ። ኢየሩሳሌም ኣብ መንጎኦም ከም ወርሓዊ ጽግያት ዘለዋ ሰበይቲ እያ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ፌ። ጽዮን እጅ​ዋን ዘረ​ጋች፤ የሚ​ያ​ጽ​ና​ና​ትም የለም፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በያ​ዕ​ቆብ ዙሪያ ያሉ​ትን እን​ዲ​ያ​ስ​ጨ​ን​ቁት አዘዘ፤ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም በመ​ካ​ከ​ላ​ቸው እንደ ረከ​ሰች ሆና​ለች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ፌ። ጽዮን እጅዋን ዘረጋች፤ የሚያጽናናት የለም፤ እግዚአብሔር በያዕቆብ ዙሪያ ያሉትን እንዲያስጨንቁት አዘዘ፤ ኢየሩሳሌም በመካከላቸው እንደ ርኩስ ነገር ሆናለች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ፌ። ጽዮን እጅዋን ዘረጋች የሚያጽናናት የለም፥ እግዚአብሔር በያዕቆብ ዙሪያ ያሉትን እንዲያስጨንቁት አዘዘ፥ ኢየሩሳሌም በመካከላቸው እንደ ርኩስ ነገር ሆናለች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ጽዮና ባረ ኩሽያ ምጫዱ፤ ሽን እዞ ምንያዌ ባዋ። እ ዩሹዋን ደእያዋንቱ እዞ ሞርካናዳን፥ መና ጎዳይ ኦዳ። የሩሳላማ ኡንቱንቱ ግዶን ቱናባ ግዳዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
S'iyoona bare kushiyaa mic'c'aaddu; shin izo mintsetsiyaawe baawa. I yuushshuwaan de'iyaawanttu izo morkkanaadan, Med'inaa Goday ootseedda. Yerusaalama unttunttu giddon tunabaa gidaaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Xiyoona ba kushe miccadus; izo minththeththizaadey deenna; Yaaqoobe zaretas shooroti izas morkke gidana mala Xoossi azazo kessides; Yerusalaameykka istta giddon tuna miishsha mala qoodettadus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጺዮና ባ ኩሼ ሚጫዱስ፤ ኢዞ ሚንዛዴይ ዴና፤ ያቆቤ ዛሬታስ ሾሮቲ ኢዛስ ሞርኬ ጊዳና ማላ ጾሲ ኣዛዞ ኬሲዴስ፤ ዬሩሳላሜይካ ኢስታ ጊዶን ቱና ሚሻ ማላ ቆዴታዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ፅዮነይ ባ ኩሽያ ምጫሱ፤ ሽን እዮ ምንያ ኦንካ ባዋ። እ ዩሹዋን ደኤይሳት እዮ ሞርካናዳ ጎዳይ ኦስ። የሩሳላመይ ኤንታ ግዶን ቱና ግዳሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Xiyooney ba kushiya miccasu; shin iyo minthethiya oonika baawa. I yuushuwan de7eysati iyo morkanaada Goday oothis. Yerusalaamey enta giddon tuna gidasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ጽዮን እጆቿን ዘረጋች፤ የሚያጽናናትም የለም፤ ጎረቤቶቹ ጠላቶቹ እንዲሆኑ፣ እግዚአብሔር በያዕቆብ ላይ ትእዛዝ አውጥቷል፤ ኢየሩሳሌምም በመካከላቸው፣ እንደ ርኩስ ነገር ተቈጠረች።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“ጽዮን እጆችዋን ትዘረጋለች፤ ነገር ግን ማንም የሚያጽናናት የለም፤ ጐረቤቶቹ ሁሉ የያዕቆብ ዘር ጠላቶች እንዲሆኑ እግዚአብሔር አዟል። ኢየሩሳሌምም በመካከላቸው እንደ ርኩስ ነገር ሆናለች።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ፌ። ፅዮን ኣእዳዋ ዘርግሐት፤ ዘፀናንዓ ግና የለን፤ “እግዚኣብሄር ንያእቆብ ብዅሉ ወገን ዝኸቡዎ ፀላእቲ ኣዘዘሉ፤ ኢየሩሳሌም ኣብ ማእኸሎም ከም ርኽስቲ ዀነት።”