Lamentations 1:18 — Compare Translations
13 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ጻድቕ እዩ። ካብ ትእዛዙ ስለ ዝዓለብኩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ጻዴ። ቃሉን አማርሬአለሁና እግዚአብሔር ጻድቅ ነው። እናንተ አሕዛብ ሁሉ እባካችሁ ስሙ፤ መከራዬንም ተመልከቱ፤ ደናግሎችና ጐልማሶች ተማርከው ሄደዋልና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ጻዴ። በአፉ ነገር ላይ ዓመፅ አድርጌአለሁና እግዚአብሔር ጻድቅ ነው። እናንተ አሕዛብ ሁሉ፥ እባካችሁ፥ ስሙ መከራዬንም ተመልከቱ፤ ደናግሎቼና ጐበዛዝቴ ተማርከው ሄዱ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጻዴ። በአፉ ነገር ላይ ዓመጽ አድርጌአለሁና እግዚአብሔር ጻድቅ ነው። እናንተ አሕዛብ ሁሉ፥ እባካችሁ፥ ስሙ መከራዬንም ተመልከቱ፥ ደናግሎቼና ጐበዛዝቴ ተማርከው ሄዱ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እዛ ሀዋዳን ያጋዉ፤ “መና ጎዳይ ጽሉዋ፤ አ ቃላዉ አዛዘተናን ማካሌዳና ታና። ህንተኖ፥ አሳቶ ኡባይካ ስስተ! ታ መቱዋካ በእተ። ታ ዎዳላቱነ ታ ጌላዮቱ ኦሞደቲደ ቤድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Iza hawaadan yaagaw; «Med'inaa Goday s'illuwaa; Aa k'aalaw azazettenan makkaleeddaanna taana. Hinttenoo, asatoo ubbaykka sisite! Ta metuwaakka be'ite. Ta wodallatuunne ta geelayotuu omoodettiide beeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Xoossi xillo; tani gidikko iza azazo bolla makkalladis; intte wurikka siyite; ta metozakka xeellite; macca naytinne naateththa attuma nayti taappe di7etti bida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ጾሲ ጺሎ፤ ታኒ ጊዲኮ ኢዛ ኣዛዞ ቦላ ማካላዲስ፤ ኢንቴ ዉሪካ ሲዪቴ፤ ታ ሜቶዛካ ጼሊቴ፤ ማጫ ናይቲኔ ናቴ ኣቱማ ናይቲ ታፔ ዲኤቲ ቢዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እያ ሀይሳዳ ያጋሱ፤ “ጎዳይ ፅሎ፤ እያ ኪተቶና እፅዳይ ታና። ህንተኖ፥ አሳቶ ኡባይ ስእተ፤ ታ መቱዋካ በእተ፤ ታ ፓንትነ ታ ጌላኦት ድኤትዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Iya haysada yaagasu; “Goday xillo; iya kiitetonna ixiday tana. Hinteno, asato ubbay si7ite; ta metuwaka be7ite; ta panthatinne ta geela7oti di7etidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ እግዚአብሔር ጻድቅ ነው፤ እኔ ግን በትእዛዙ ላይ ዐመፅ አድርጌ ነበር፤ እናንተ ሕዝቦች ሁሉ ስሙ፤ መከራዬንም ተመልከቱ፤ ወይዛዝርቶቼና ጐበዛዝቶቼ፣ ተማርከው ሄደዋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“በትእዛዙ ላይ ያመፅሁ ስለ ሆነ፥ እግዚአብሔር ባደረገው ነገር እውነተኛ ነው፤ እናንተ ሕዝቦች ሁሉ አድምጡ ሥቃዬንም ተመልከቱ፤ ወጣቶች ወንዶችና ሴቶች ልጆቼ ተማርከው ተወስደዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ፃዴ። “ኣነ ኣብ ልዕሊ ቓል ኣፉ፥ ስለ ዝዓመፅኩ እዩ እምበር፥ እግዚኣብሄር ፃድቕ እዩ። ኣቱም ህዝብታት ኵልኻትኩም ስምዑ፤ ስቓየይውን ረአዩ፤ ኣጕባዘይን ጐርዞታተይን ተማሪኾም ከዱ።”