Lamentations 1:21 — Compare Translations

13 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንብዓት ከም ዝነብዕ ሰምዑ። ዘጸናንዓኒ የልቦን፤ ኵሎም ጸላእተይ ብዛዕባ ጭንቀተይ ሰሚዖም እዮም፤ ንስኻ ስለ ዝገበርካ ይሕጐሱ፤ እታ ዝጸዋዕካያ መዓልቲ ከተምጽኣ ኢኻ፡ ንሳቶም ድማ ከማይ ክኾኑ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሣን። እኔ እን​ደ​ማ​ለ​ቅስ ሰም​ተ​ዋል፤ የሚ​ያ​ጽ​ና​ናኝ የለም፤ ጠላ​ቶች ሁሉ መከ​ራ​ዬን ሰም​ተ​ዋል፤ አንተ አድ​ር​ገ​ኸ​ዋ​ልና ደስ አላ​ቸው፤ ስለ እርሱ የተ​ና​ገ​ር​ኸ​ውን ቃል ታመ​ጣ​ለህ፤ እነ​ር​ሱም እንደ እኔ ይሆ​ናሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሳን። እኔ እየጮኽሁ እንደማለቅስ ሰምተዋል፤ የሚያጽናናኝ የለም፤ ጠላቶቼ ሁሉ ስለ መከራዬ ሰምተዋል፤ አንተ አድርገኸዋልና ደስ አላቸው፤ ስለ እርሱ የተናገርኸውን ቀን ታመጣለህ እነርሱም እንደ እኔ ይሆናሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሳን። እኔ እየጮኽሁ እንደማለቅስ ሰምተዋል፥ የሚያጽናናኝ የለም፥ ጠላቶቼ ሁሉ ስለ መከራዬ ሰምተዋል፥ አንተ አድርገኸዋልና ደስ አላቸው፥ ስለ እርሱ የተናገርኸውን ቀን ታመጣለህ እነርሱም እንደ እኔ ይሆናሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አሳይ ታን ዝላልያዋ ስሴዳ፤ ሽን ታና ምንያ እት አሳይነ ባዋ። ታ ሞርከቱ ኡባይ ታን መቶትያዋ ስሴድኖ፤ ኔን ኦዳባን ናሸቴድኖ። ኡንቱንቱካ ታናዳን ሀናና ማላ፥ ኡንቱንቱ ቦላ ኔን አዋዬዳ ጋላሳ አያ!
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Asay taani zilaaliyaawaa siseedda; shin taana mintsetsiyaa itti asaynne baawa. Ta morkketuu ubbay taani metootiyaawaa siseeddino; neeni ootseeddabaan nashetteeddino. Unttunttukka taanaadan hanana mala, unttunttu bolla neeni awaayeedda gallassaa ayaa!
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Derey ta zilalizayssa siyides; gido attiin oonikka tana minththeththizaadey beettibeenna; ta morkketi ubbayka ta metotoyssa siyida; neni ooththoyssaka eridi istti ufayettida; ne istta bolla ehana ga qachchida gallassaya yu; isttika ta mala zilaletto.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ዴሬይ ታ ዚላሊዛይሳ ሲዪዴስ፤ ጊዶ ኣቲን ኦኒካ ታና ሚንዛዴይ ቤቲቤና፤ ታ ሞርኬቲ ኡባይካ ታ ሜቶቶይሳ ሲዪዳ፤ ኔኒ ኦይሳካ ኤሪዲ ኢስቲ ኡፋዬቲዳ፤ ኔ ኢስታ ቦላ ኤሃና ጋ ቃቺዳ ጋላሳያ ዩ፤ ኢስቲካ ታ ማላ ዚላሌቶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አሳይ ታ ዘለልሳ ስእዶሶና፤ ሽን ታና ምንያ እስ አስካ ባዋ። ታ ሞርከት ታ መቱዋ ስእዶሶና፤ ነ ታ ቦላ ኦዳባን ኡፋይትዶሶና። ኤንቲ ታዳ ሀናና መላ፥ ኤንታ ቦላ ነ አዋጅዳ ጋላሳ ኤሀ!
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Asay ta zelelsa si7idosona; shin tana minthethiya issi asika baawa. Ta morketi ta metuwa si7idosona; ne ta bolla oothidaban ufaytidosona. Enti taada hanana mela, enta bolla ne awaajida gallasaa eha!
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ሰዎች የሥቃይ ልቅሶዬን ሰሙ፤ የሚያጽናናኝ ግን ማንም የለም፤ ጠላቶቼ ሁሉ ጭንቀቴን ሰሙ፤ አንተ ባደረግኸውም ደስ አላቸው፤ አቤቱ የተናገርሃት ቀን ትምጣ፤ እነርሱም እንደ እኔ ይሁኑ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“ጠላቶቼ ሁሉ ማንም የሚያጽናናኝ ሰው በሌለበት እንዴት እንደምቃትትና እንደምቸገር ሰሙ፤ አንተ ያደረግኸው መሆኑንም ዐውቀው ተደሰቱ፤ በእነርሱ ላይ ልታመጣባቸው የወሰንከውን ቀን አምጣና እንደ እኔ ይሁኑ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሳን። “ሰባት ናይ ስቓይ ቍዘማይ እናሰምዑ፤ ዘፀናንዐኒ ሓደ እኳ የለን፤ ኵሎም ፀላእተይ፥ ጭንቀተይ ሰምዑ፤ ንስኻ ስለ ዝገበርካዮ ግና ተሓጐሱ፤ ኦ ጐይታ! እታ ስሌኣቶም ዝተናገርካያ መዓልቲ፥ ክተምፅኣ ኢኻ፤ ንሳቶምውን ከምዝ ኸማይ ክኾኑ እዮም።”