Lamentations 1:22 — Compare Translations
13 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኩሉ ክፍኣቶም ኣብ ቅድሜኹም ይቐርብ። ትንፋሰይ ብዙሕ እዩ፡ ልበይ ድማ ድኹም እዩ እሞ፡ ከምቲ ንዅሉ በደለይ ዝገበርካለይ ግበረሎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ታው። ልቅሶዬ እጅግ ነውና፥ ልቤም ደክሞአልና፥ ክፋታቸው ሁሉ ወደ ፊትህ ይድረስ፥ ስለ ኀጢአቴ ሁሉ እኔን እንደ ቃረምኸኝ እነርሱን ቃርማቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ታው። ልቅሶዬ እጅግ ነውና፥ ልቤም ደክሞአልና ክፋታቸው ሁሉ ወደ ፊትህ ይድረስ፥ ስለ ኃጢአቴ ሁሉ እንዳደረግህብኝ አድርግባቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ታው። ልቅሶዬ እጅግ ነውና፥ ልቤም ደክሞአልና። ክፋታቸው ሁሉ ወደ ፊትህ ይድረስ፥ ስለ ኃጢአቴ ሁሉ እንዳደረግህብኝ አድርግባቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኡንቱንቱ ኢታተይ ኡባይ ነ ስን ጋኮ፤ ታ ናጋራ ኡባ ድራዉ፥ ኔን ታና ሙሬዳዋዳን፥ ኡንቱንታካ ሙራ! አያዉ ጎፐ፥ ታ ዝላሳይ ዳሬዳ፤ ታ ዎዛናይካ መኤዳ” ያጋዉ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Unttunttu iitatetsay ubbay ne sintsa gakko; ta nagaraa ubbaa diraw, neeni taana mureeddawaadan, unttunttakka mura! Ayaw gooppe, ta zilaassay dareedda; ta wozanaykka me"eedda» yaagaw.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Istta iitateththi ne sinththan beetto; ta nagara gaason ne ta bolla ooththoyssaththo istta bollaka ooththa; ta ceecada zilaliza zilasay darides; ta wozinaykka daaburdes» gishe waasseettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ኢስታ ኢታቴ ኔ ሲንን ቤቶ፤ ታ ናጋራ ጋሶን ኔ ታ ቦላ ኦይሳ ኢስታ ቦላካ ኦ፤ ታ ጬጫዳ ዚላሊዛ ዚላሳይ ዳሪዴስ፤ ታ ዎዚናይካ ዳቡርዴስ» ጊሼ ዋሴቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤንታ ኢታተ ኡባይ ነ ስን ጋኮ፤ ታ ናጋራ ግሾ ታና ሴርዳይሳዳ ኤንታካ ሴራ፤ ታ ዘለልሳይ ዳርስ፤ ታ ዎዛናይካ መቅስ።”
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Enta iitatetha ubbay ne sinthe gako; ta nagaraa gisho tana seeridaysada entaka seera; ta zelelsay daris; ta wozanayka meqis.”
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ክፋታቸው ሁሉ በፊትህ ይቅረብ፤ ከኀጢአቴ ሁሉ የተነሣ፣ በእኔ ላይ እንዳደረግህብኝ፣ በእነርሱም ላይ አድርግባቸው፤ የሥቃይ ልቅሶዬ በዝቷል፤ ልቤም ደክሟል።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“ ክፉ ሥራቸውን ሁሉ ተመልከት፤ በበደሎቼ ሁሉ ምክንያት በእኔ ላይ እንዳደረግኸው በእነርሱም ላይ አድርግ ዘወትር ስለምቃትት ልቤ እየደከመብኝ ነው።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ታው። “ብኽያተይ በዚሑ፥ ልበይውን ይጠልመኒ ኣሎ እሞ፥ ኵሉ ኽፍኣቶም ኣብ ቅድሜኻ ይብፃሕ፤ ከምቲ ብሰንኪ ሓጢኣተይ ዝገበርካዮ፥ ከምኡ ድማ ንኣኣቶም ግበሮም።”