Lamentations 1:3 — Compare Translations

13 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ይሁዳ ብሰንኪ ሕሰምን ብሰንኪ ዓብዪ ባርነትን ናብ ስደት ኣተወት። ኣብ መንጎ ኣህዛብ ትነብር፣ ዕረፍቲ ኣይትረክብን፤ ኩሎም ሰደድታ ኣብ ማእከል ዕንክሊል ሒዞማ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ጋሜል። ይሁዳ ስለ ውር​ደ​ቷና ስለ ባር​ነቷ ብዛት ተሰ​ደ​ደች፤ በአ​ሕ​ዛብ መካ​ከል ተቀ​መ​ጠች፤ ዕረ​ፍ​ትም አላ​ገ​ኘ​ችም፤ የሚ​ያ​ሳ​ድ​ዱ​አት ሁሉ በሚ​ያ​ስ​ጨ​ን​ቁ​አት መካ​ከል ያዙ​ዋት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ጋሜል። ይሁዳ ስለ መጨነቅና ስለ ባርነት ብዛት ተማረከች፤ በአሕዛብ መካከል ተቀመጠች ዕረፍትም አላገኘችም፤ የሚያስጨንቁአት ሁሉ ተጨንቃ አገኙአት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጋሜል። ይሁዳ ስለ መጨነቅና ስለ ባርነት ብዛት ተማረከች፥ በአሕዛብ መካከል ተቀመጠች ዕረፍትም አላገኘችም፥ የሚያስጨንቁአት ሁሉ ተጨንቃ አገኙአት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ይሁዳታ ናቀታደነ አይለታደ ኦሞደታደ ባዱ። እዛ ሀእ ካዉተቱዋ ግዶን ደአዉ፤ ሽን ሸምፕያ ሳኣ ደማበይኩ። እዞ የደርሴዳዋንቱ እዛ መቶታ ደእሽን ጋኪደ ደሜድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Yihudata naak'ettaadenne ayiletaade omoodettaade baaddu. Iza ha"i kawutetsatuwaa giddon de'aw; shin shemppiyaa sa'aa demmabeykku. Izo yedersseeddawanttu iza metoota de'ishshin gakkiide demmeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Yuhuday daro waayettidaappenne tooshettidaappe guye di7ettadus; iza kawoteththata giddon uttadus; izis shempizasoykka dhaydes; iza meto garsan dishin gooddizayti ubbay izo demmida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዩሁዳይ ዳሮ ዋዬቲዳፔኔ ቶሼቲዳፔ ጉዬ ዲኤታዱስ፤ ኢዛ ካዎቴታ ጊዶን ኡታዱስ፤ ኢዚስ ሼምፒዛሶይካ ይዴስ፤ ኢዛ ሜቶ ጋርሳን ዲሺን ጎዲዛይቲ ኡባይ ኢዞ ዴሚዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ይሁድ ናቀታዳ፤ አይለታዳ ድኤታሱ፤ ሀእ ካዎተታ ግዶን ደአዉሱ፤ ሽን ሸምፖ በሲ ደማቡኩ። እያ መቶታዳ ደእሽን፥ የደይሳት እዮ ደምዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Yihudi naaqetada; aylletada di7etasu; ha77i kawotethata giddon de7awusu; shin shempo bessi demmabuku. Iya metootada de7ishin, yedetheysati iyo demmidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በመከራና በመረገጥ ብዛት ይሁዳ ተማርካ ሄደች፤ በሕዝቦችም መካከል ተቀመጠች፤ የምታርፍበትንም ስፍራ ዐጣች፤ በጭንቀቷ መካከል ሳለች፣ አሳዳጆቿ ሁሉ አገኟት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የይሁዳ ሕዝብ ከጭንቀትና ከከባድ የባርነት ሥራ በኋላ ወደ ምርኮ ተወሰዱ፤ አሁን እነርሱ በሕዝቦች መካከል ሲኖሩ ዕረፍት አያገኙም፤ እነርሱ በጭንቀት ውስጥ እያሉ አሳዳጆቻቸው ደረሱባቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ጋሜል። ይሁዳ ብሰንኪ ብርቱዕ መከራን፥ ፅኑዕ መግዛእትን፥ ተማረኸት። ኣብ ማእኸል ኣህዛብ ተቐመጠት፤ ዕረፍቲ እውን ሰኣነት፤ ኵላቶም እቶም ዘጨንቕዋ ተጨኒቓ ረኸብዋ።