Lamentations 1:4 — Compare Translations

13 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ናብ በዓላት ዚመጽእ ሓደ እኳ ስለ ዘየለ፡ መገድታት ጽዮን ይሓዝኑ። ኵለን ደጌታታ ጥፍኣት እየን፤ ካህናታ ይነፍሑ፡ ደናግልታ ሕሱራት፡ ኣብ ምረት ድማ ትርከብ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ዳሌጥ። ወደ ዓመት በዓል የሚ​መጣ የለ​ምና የጽ​ዮን መን​ገ​ዶች አለ​ቀሱ፤ በሮ​ችዋ ሁሉ ፈር​ሰ​ዋል፤ ካህ​ና​ቷም ያለ​ቅ​ሳሉ፤ ደና​ግ​ሎ​ች​ዋም ተማ​ረኩ፤ እር​ስ​ዋም በም​ሬት አለች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ዳሌጥ። ወደ ዓመት በዓልም የሚመጣ የለምና የጽዮን መንገዶች አለቀሱ፤ በሮችዋ ሁሉ ፈርሰዋል ካህናቶችዋም እየጮኹ ያለቅሳሉ፤ ደናግሎችዋም ተጨነቁ እርስዋም በምሬት አለች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ዳሌጥ። ወደ ዓመት በዓልም የሚመጣ የለምና የጽዮን መንገዶች አለቀሱ፥ በሮችዋ ሁሉ ፈርሰዋል ካህናቶችዋም እየጮኹ ያለቅሳሉ፥ ድንግሎችዋም ተጨነቁ እርሷም በምሬት አለች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ላይ ግዶን ቦንችያ ባላቱዋ ይያዌ ባይና ድራዉ፥ ጽዮነ ኦገቱ ካዮቲኖ። ካታማ ፐንገቱ መላ አቴድኖ፤ እ ቄሳቱ ካ ኦሊኖ። እ ዎዶሮ ናናቱካ ቱጋቴድኖ፤ ቃይ እዛ ባረ ሁጲያዉካ ኢታ ቱጋ ቱጋታዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Laytsaa giddon bonchchiyaa baalatuwaa yiyaawe bayinna diraw, S'iyoone ogetuu kayyottiino. Katamaa penggetuu mela atteeddino; I k'eesatuu kka ooliino. I wodoro naanatuukka tuggateeddino; k'ay iza bare huup'iyawukka iita tuggaa tuggataaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Oonikka izi ba7aaleta bonchchanaas yontta gishshas Xiyoone ogeti yeekkeettes; izi pengetara gelizaynne kezizay deenna; izi qeeseti ceeceettes; geela7otikka muuzotteettes; izakka gita meto garsan tuggatawus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኦኒካ ኢዚ ባኣሌታ ቦንቻናስ ዮንታ ጊሻስ ጺዮኔ ኦጌቲ ዬኬቴስ፤ ኢዚ ፔንጌታራ ጌሊዛይኔ ኬዚዛይ ዴና፤ ኢዚ ቄሴቲ ጬጬቴስ፤ ጌላኦቲካ ሙዞቴቴስ፤ ኢዛካ ጊታ ሜቶ ጋርሳን ቱጋታዉስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ላይ ባኣለ ቦንቻናዉ ያ አስ ባይና ግሾ፥ ፅዮነ ኦገት ዬኮሶና። እ ድርሳ ፐንገት ባይሳትዶሶና፤ እ ካህነት ኦሎሶና። ያን ደእያ ጌላኦ ናይት ኡንኤትዶሶና፤ እያካ ኡንኤታዳ ዬካዉሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Laytha ba7aale bonchanaw yaa asi bayna gisho, Xiyoone ogeti yeekosona. I dirsa pengeti baysatidosona; I kahineti oolosona. Yan de7iya geela7o nayti un7etidosona; iyaka un7etada yeekawusu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የጽዮን መንገዶች ያለቅሳሉ፤ በዓላቷን ለማክበር የሚመጣ የለምና፤ በበሮቿ ሁሉ የሚገባና የሚወጣ የለም፤ ካህናቷ ይቃትታሉ፤ ደናግሏ ክፉኛ ዐዝነዋል፤ እርሷም በምሬት ትሠቃያለች።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ማንም ሰው በዓላቱን ለማክበር ስለማይመጣ የጽዮን መንገዶች ጭር ይላሉ፤ በሮችዋ ሁሉ ባዶ ናቸው፤ ካህናትዋ ይቃትታሉ ልጃገረዶችዋ በሐዘን ይጨነቃሉ የጽዮንም ዕድል ፈንታ የመረረ ይሆናል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ዳሌጥ። በዓላታ ኸኽብር ዝመፅእ ሓደ እኳ የለንሞ፥ መንገድታት ፅዮን ይበኽዩ ኣለዉ፤ ብበሪታታ ዝኣቱን ዝወፅእን የለን፤ ካህናታ ድማ ይቝዝሙ ኣለዉ። ደናግላ ይጕህያ ኣለዋ፤ ፅዮን መሪርዋ ትሳቐ ኣላ።