Lamentations 1:5 — Compare Translations

13 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ተጻረርታ ሓለቓ እዮም፣ ጸላእታ ብልጽግቲ እዮም። እግዚኣብሄር ብብዝሒ ኣበሳታታ ይጨፍላ ነበረ። ደቃ ኣብ ቅድሚ ጸላኢ ናብ ስደት ኣተዉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሄ። ስለ ኀጢ​አቷ ብዛት እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አዋ​ር​ዶ​አ​ታ​ልና የሚ​ዘ​ባ​በ​ቱ​ባት በራ​ስዋ ላይ ሆኑ፤ ጠላ​ቶ​ች​ዋም ተደ​ሰቱ፤ ሕፃ​ና​ቶ​ች​ዋም በአ​ስ​ጨ​ና​ቂ​ዎች ፊት ተማ​ር​ከ​ዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሄ። ስለ ኃጢአትዋ ብዛት እግዚአብሔር አስጨንቆአታልና አስጨናቂዎችዋ ራስ ሆኑ ጠላቶችዋም ተከናወነላቸው፤ ሕፃናቶችዋ በአስጨናቂዎች ፊት ተማርከዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሄ። ስለ ኃጢአትዋ ብዛት እግዚአብሔር አስጨንቆአታልና አስጨናቂዎችዋ ራስ ሆኑ ጠላቶችዋም ተከናወነላቸው፥ ሕፃናቶችዋ በአስጨናቂዎች ፊት ተማርከዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እ ሞርከቱ እዉ ጎዳ ግዴድኖ፤ ኡንቱንቶ እንጅና ደኤድኖ። አያዉ ጎፐ፥ እ ናጋራ ዳሩዋ ጋሱዋን መና ጎዳይ እዞ ቱጋዬዳ፤ እ ጉ ናናቱ ሞርክያን ኦሞደቲደ ቤድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
I morkketuu iw goda gideeddino; unttunttoo injjina de'eeddino. Ayaw gooppe, I nagaraa daruwaa gaasuwaan Med'inaa Goday izo tuggayeedda; I guutsa naanatuu morkkiyaan omoodettiide beeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Izi nagaray daro gidida gaason GODAY izi bolla meto yeggides; izi morkketi izo haarida; izi naytikka morkketan di7ettida; izi morkketas duussi lo7ides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢዚ ናጋራይ ዳሮ ጊዲዳ ጋሶን ጎዳይ ኢዚ ቦላ ሜቶ ዬጊዴስ፤ ኢዚ ሞርኬቲ ኢዞ ሃሪዳ፤ ኢዚ ናይቲካ ሞርኬታን ዲኤቲዳ፤ ኢዚ ሞርኬታስ ዱሲ ሎኢዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እ ሞርከት እዉ ጎዳ ግድዶሶና፤ ኤንታዉ እንጀትን ደእዶሶና። እ፥ ናጋራ ጋሶን ጎዳይ እዮ ኡንኤስ፤ እ ናይት ሞርከታን ድኤትድ ብዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
I morketi iw godaa gididosona; entaw injetin de7idosona. I, nagaraa gaason Goday iyo un7ethis; I nayti morketan di7etidi bidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ባላጋሮቿ ገዦቿ ሆኑ፤ ጠላቶቿ ተመችቷቸዋል፤ ከኀጢአቷ ብዛት የተነሣ፣ እግዚአብሔር ከባድ ሐዘን አምጥቶባታል። ልጆቿ በጠላት ፊት ተማርከው፣ ወደ ግዞት ሄደዋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከኃጢአትዋ ብዛት የተነሣ እግዚአብሔር ችግር እንዲደርስባት አደረገ፤ ጠላቶችዋ ገዢዎችዋ ሆነዋል፤ ልጆችዋም በጠላት ተማርከው ተወስደዋል ጠላቶችዋ ግን ተሳክቶላቸዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሄ። ብሰንኪ ብዝሒ በደላ፥ እግዚኣብሄር መቕፃዕቲ ኣውሪዱላ እዩሞ፥ ፀላእታ ድማ ይገዝእዋ ኣለዉ። ወደረኛታታ ተመቸዎም፤ ደቃ ብፀላኢ ተማሪኾም ተወሰዱ።