Lamentations 1:7 — Compare Translations
13 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኢየሩሳሌም ኣብ መዓልትታት ጭንቀታን ሕሰማን ንዅሉ እቲ ብቐደም ዝነበረቶ ፍቑር ነገራት ዘኪራቶ፡ ህዝባ ኣብ ኢድ ጸላኢ ምስ ወደቐ፡ ዝረድኣ ሓደ እኳ የልቦን። እቶም ተጻባእቲ ርእዮም ኣላገጹላ። ኣብ ሰናብታታ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ዛይ። ኢየሩሳሌም ቀድሞ ወድዳ በሠራችው ሥራ ሁሉ የመከራዋን ወራት አሰበች፤ ሕዝብዋ በአስጨናቂዎች እጅ በወደቀ ጊዜ፥ የሚረዳትም በሌላት ጊዜ፥ አስጨናቂዎች አዩአት፤ በመፍረስዋም ሳቁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ዛይ። ኢየሩሳሌም በጭንቀትዋና በመከራዋ ወራት ከጥንት ጀምሮ የነበረላትን የከበረን ነገር ሁሉ አሰበች፤ ሕዝብዋ በአስጨናቂዎች እጅ በወደቀ ጊዜ የሚረዳትም በሌላት ጊዜ፥ አስጨናቂዎች አዩአት በመፍረስዋም ሳቁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ዛይ። ኢየሩሳሌም በጭንቀትዋና በመከራዋ ወራት ከጥንት ጀምሮ የነበረላትን የከበረን ነገር ሁሉ አሰበች፥ ሕዝብዋ በአስጨናቂዎች እጅ በወደቀ ጊዜ የሚረዳትም በሌላት ጊዜ፥ አስጨናቂዎች አዩአት በመፍረስዋም ሳቁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
የሩሳላማ ሀእ ባረ ቱጋነ ባረ ኡንኣ ጋላሳቱዋን በን ባረ ቦንቾ ዱረታ ሀሳያዉ። እ አሳይ ኡባይ ሞርከቱዋ ኩሽያን አደ እመቴዳ ዎደ፥ እዞ ማድያዌ እቱነ አትቤና። እ ሞርከቱ እዞ ጼሊደ፥ እ ባሻን ሚጬድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Yerusaalama ha"i bare tuggaanne bare un"aa gallassatuwaan beni bare bonchcho duretaa hassayaw. I Asay ubbay morkkatuwaa kushiyan aad'd'iide imetteedda wode, izo maaddiyaawe ittuunne attibeena. I morkketuu izo s'eelliide, I bashshaan miic'c'eeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Yerusalaamey metotida wodeninne waayettida gallassatan kase izis diza aqota yuushsha qoppawus; iza morkke kushen kundida wode izo maaddizay oonikka baynda wode, izi morkketi izi kundeththaa be7idi izi bolla miiccida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዬሩሳላሜይ ሜቶቲዳ ዎዴኒኔ ዋዬቲዳ ጋላሳታን ካሴ ኢዚስ ዲዛ ኣቆታ ዩሻ ቆፓዉስ፤ ኢዛ ሞርኬ ኩሼን ኩንዲዳ ዎዴ ኢዞ ማዲዛይ ኦኒካ ባይንዳ ዎዴ፥ ኢዚ ሞርኬቲ ኢዚ ኩንዴ ቤኢዲ ኢዚ ቦላ ሚጪዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
የሩሳላመይ ባ መቱዋነ ባ ኡንአ ጋላሳን፥ በን ባ ቦንቾ ሻሉዋ ሀሳያዉሱ። እ፥ አሳይ ሞርከታ ኩሸን አድ እመትዳ ዎደ፥ እዮ ማድያ እሶይካ በንትቤና። እ ሞርከት እዮ ፄልድ፥ እ ዩዋን ሚጭዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Yerusalaamey ba metuwanne ba un7a gallasan, beni ba boncho shaluwa hassayawusu. I, asay morketa kushen aadhidi imetida wode, iyo maaddiya issoyka bentibeenna. I morketi iyo xeellidi, I dhayuwan miicidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በተጨነቀችባቸውና በተንከራተተችባቸው ቀናት፣ ኢየሩሳሌም በጥንት ዘመን የነበራትን፣ ሀብት ሁሉ ታስባለች፤ ሕዝቦቿ በጠላት እጅ በወደቁ ጊዜ፣ የረዳት ማንም አልነበረም፤ ጠላቶቿ ተመለከቷት፤ በመፈራረሷም ሣቁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የኢየሩሳሌም ሕዝብ በቀድሞ ጊዜ የነበሩአቸውን የከበሩ ነገሮች በችግራቸውና በጭንቀታቸው ቀን ያስታውሳሉ፤ እነርሱም በጠላት እጅ በወደቁ ጊዜ፥ አንድም ረዳት ባልነበራቸው ጊዜ፥ ጠላቶቻቸው የከተማቸውን ውድቀት ተመልክተው ተሳለቁባቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ዛይ። ኢየሩሳሌም ብመዓልቲታት መከራኣን ምንክርታታን፥ ካብ ጥንቲ ጀሚሩ ዝነበራ ዅሉ ኽቡር ነገራትን፥ ትዝክሮ ኣላ። ህዝብታታ ኣብ ኢድ ፀላኢ ምስ ወደቑ፥ ዝረድኣ ኣይረኸበትን፤ ፀላእታ ረአይዋ፤ ብምፍርራሳውን ሰሓቑ።