Lamentations 1:8 — Compare Translations

13 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኢየሩሳሌም ብርቱዕ ሓጢኣት ገይራ፤ ስለዚ ድማ ተኣልየት፤ እቶም ዘኽብርዋ ዅላቶም ዕርቃና ስለ ዝረኣዩ ይንዕቕዋ ነበሩ። እወ ንብዓት ስሒባ ንድሕሪት ተመልሰት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሔት። ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም እጅግ ኀጢ​አት ሠር​ታ​ለች፤ ስለ​ዚህ ረክ​ሳ​ለች፤ በተ​ጨ​ነ​ቀ​ች​በት ቦታ ያከ​ብ​ሩ​አት የነ​በሩ ሁሉ ውር​ደ​ቷን አይ​ተ​ዋ​ልና አቃ​ለ​ሉ​አት፤ እር​ስ​ዋም እየ​ጮ​ኸች ታለ​ቅ​ሳ​ለች፤ ወደ ኋላ​ዋም ዘወር አለች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሔት። ኢየሩሳሌም እጅግ ኃጢአት ሠርታለች፤ ስለዚህ ረክሳለች፤ ያከብሩአት የነበሩ ሁሉ ኀፍረተ ሥጋዋን አይተዋታልና አቃለሉአት፤ እርስዋም እየጮኸች ታለቅሳለች ወደ ኋላም ዘወር አለች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሔት። ኢየሩሳሌም እጅግ ኃጢአት ሠርታለች፥ ስለዚህ ረክሳለች፥ ያከብሩአት የነበሩ ሁሉ ኀፍረተ ሥጋዋን አይተዋታልና አቃለሉአት፥ እርሷም እየጮኸች ታለቅሳለች ወደ ኋላም ዘወር አለች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
የሩሳላማ ዎልቃማ ናጋራ ኦዱ፤ ሄዋ ድራዉ፥ እዛ ቱናባ ግዳዉ። ካሰ እዞ ቦንቼዳ ኡባይ ሀእ እ ካሉዋ በኤዳ ድራዉ፥ እዞ ካ። አካ ኦላዉነ ጉየ ስማዉ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Yerusaalama wolk'k'aama nagaraa ootsaaddu; hewaa diraw, iza tunabaa gidaw. Kase izo bonchcheedda ubbay ha"i I kalluwaa be'eedda diraw, izo kad'ee. Akka oolawunne guyye simmaw.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Yerusalaamey daro deexo nagara ooththadus; kadheska attadus; iza kallo dishin be7ida gishshas kase izo bonchchidayti ubbay izo kadhida; izakka ba baggara yeellatada biitta xeellashe guye simmadus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዬሩሳላሜይ ዳሮ ዴጾ ናጋራ ኦዱስ፤ ካስካ ኣታዱስ፤ ኢዛ ካሎ ዲሺን ቤኢዳ ጊሻስ ካሴ ኢዞ ቦንቺዳይቲ ኡባይ ኢዞ ካዳ፤ ኢዛካ ባ ባጋራ ዬላታዳ ቢታ ጼላሼ ጉዬ ሲማዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
የሩሳላመይ ግታ ናጋራ ኦዳ ግሾ ቱናሱ፤ እዮ ቦንችዳ ኡባይ እ ካሉዋ በእዳ ግሾ ካስ፤ እያ ኦላሸ ጉየ ስማሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Yerusalaamey gita nagara oothida gisho tunasu; iyo bonchida ubbay I kalluwa be7ida gisho kadhees; iya oolashe guye simmasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ኢየሩሳሌም ከባድ ኀጢአት ሠርታለች፤ ስለዚህም የረከሰች ሆናለች፤ ያከበሯት ሁሉ ናቋት፤ ዕራቍቷን ሆና አይተዋታልና፤ እርሷ ራሷ ታጕረመርማለች፤ ወደ ኋላዋም ዘወር ብላለች።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ኢየሩሳሌም ከባድ ኃጢአት ሠርታለች፤ መሳለቂያም ሆናለች፤ ዕርቃንዋን ስላዩአት የሚያከብሩአት ሁሉ ይንቁአታል፤ እርስዋ ራስዋ እየቃተተች ፊትዋን ታዞራለች።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሔት። ኢየሩሳሌም ብርቱዕ ሓጢኣት ገይራ እያ፤ ስለዙይውን ረኸሰት፤ እቶም ዘኽብርዋ ዝነበሩ ዅሎም ዕርቃና ሪኦም ነዓቕዋ፤ ንሳውን እህህ እናበለት ገፃ ንድሕሪት መለሰት።