Lamentations 2:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ንጓል ጽዮን ብቝጥዓኡ ብደበና ሸፊኑ ንጽባቐ እስራኤል ካብ ሰማይ ናብ ምድሪ ደርበየ፡ ብመዓልቲ ቍጥዓኡ ድማ መርገጺ እግሩ ዘይዘከረ!
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አሌፍ። እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በቍ​ጣው መቅ​ሠ​ፍት የጽ​ዮ​ንን ሴት ልጅ ምንኛ አጠ​ቈ​ራት! የእ​ስ​ራ​ኤ​ልን ክብር ከሰ​ማይ ወደ ምድር ጣለ፤ በቍ​ጣ​ውም ቀን የእ​ግ​ሩን መረ​ገጫ አላ​ሰ​በም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አሌፍ። ጌታ በቍጣው የጽዮንን ሴት ልጅ እንደ ምን አደመናት! የእስራኤልን ውበት ከሰማይ ወደ ምድር ጣለ፥ በቍጣውም ቀን የእግሩን መረገጫ አላሰበም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አሌፍ። ጌታ በቁጣው የጽዮንን ሴት ልጅ እንደምን አደመናት! የእስራኤልን ውበት ከሰማይ ወደ ምድር ጣለ፥ በቁጣውም ቀን የእግሩን መረገጫ አላሰበም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ጎዳይ ባረ ሀንቁዋን ሻርያፐ ጋርሳና ጽዮኖ ዎት ዎዴ! እ እስራኤልያ ፑላ ሳሉዋፐ ዱገ ሳኣ ኦሌዳ። እ ባረ ሀንቁዋ ጋላሳን ባረ ጌሻ ጎልያካ ቆፕቤና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Goday bare hank'k'uwaan shaariyaappe garssana S'iyoono wooti wotseeddee! I Israa'eeliyaa puulaa saluwaappe duge sa'aa oleedda. I bare hank'k'uwaa gallassan bare Geeshsha Golliyaakka k'oppibeenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY Xiyoone macca nayo ba hanqon wostti kawushshidee! Isra7eele bonchcho saloppe duge sa7an yeggides; izi ba hanqo gallas ba toho shempisizaso gididaaro zaari qoppanaas koyibeenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ ጺዮኔ ማጫ ናዮ ባ ሃንቆን ዎስቲ ካዉሺዴ! ኢስራኤሌ ቦንቾ ሳሎፔ ዱጌ ሳኣን ዬጊዴስ፤ ኢዚ ባ ሃንቆ ጋላስ ባ ቶሆ ሼምፒሲዛሶ ጊዲዳሮ ዛሪ ቆፓናስ ኮዪቤና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ ባ ሀንቆ ሻራፐ ጋርሳን፥ ፅዮነ ናእዉ፥ ዋትድ ዎደ! እስራኤለ ቦንቹዋ ሳሎፐ ሳአ ሆልስ፤ ባ ሀንቁዋ ጋላስ፥ እያ ቶሆይ የያ በሳ ቆፕቤና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday ba hanqo shaarape garsan, Xiyoone na7iw, waatidi wothide! Isra7eele bonchuwa salope sa7a holis; ba hanquwa gallas, iya tohoy yedhiya bessaa qopibeenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ጌታ የጽዮንን ሴት ልጅ፣ በቍጣው ደመና እንዴት ጋረዳት! ከሰማይ ወደ ምድር፣ የእስራኤልን ክብር ወርውሮ ጣለው፤ በቍጣው ቀን፣ የእግሩን መቀመጫ አላስታወሰም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር በቊጣው ጽዮንን ምንኛ አዋረዳት! ወደ ሰማይ ከፍ ብላ የነበረችውን የእስራኤልን መመኪያ ወደ ምድር ጣላት፤ በቊጣው ቀን የእግሩ ማሳረፊያ መሆንዋን ሊያስታውስ አልፈቀደም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣሌፍ። እግዚኣብሄር ብቝጥዓኡ ንጓል ፅዮን ከመይ ብደመና ኣጐልበባ። ነቲ ኽብሪ እስራኤል ካብ ሰማይ ናብ ምድሪ ደርበዮ፤ ብመዓልቲ ቝጥዓኡ ነታ መርገፂ እግሩ ዝኾነት ኣይዘከራን።
Amharic Tigrinya 2011
ትንቢት ኤርምያስ