Lamentations 2:10 — Compare Translations

13 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽማግለታት ጓል ጽዮን ኣብ ምድሪ ተቐሚጦም ስቕ ይብሉ። ኣብ ርእሶም ሓመድ ደርበዩ፤ ብማቕ ጨርቂ ተዓጢቖም፤ ደናግል የሩሳሌም ርእሰን ኣብ መሬት ተንጠልጢለን ይርከባ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ዮድ። የጽ​ዮን ሴት ልጅ ሽማ​ግ​ሌ​ዎች ዝም ብለው በመ​ሬት ላይ ተቀ​ም​ጠ​ዋል፤ ትቢ​ያን በራ​ሳ​ቸው ላይ ነሰ​ነሱ፤ ማቅም ታጠቁ፤ በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም መሳ​ፍ​ን​ቱ​ንና ደና​ግ​ሉን ወደ ምድር አወ​ረ​ዷ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ዮድ። የጽዮን ሴት ልጅ ሽማግሌዎች ዝም ብለው በመሬት ላይ ተቀምጠዋል፤ ትቢያን በራሳቸው ላይ ነሰነሱ፥ ማቅም ታጠቁ፤ የኢየሩሳሌም ደናግል ራሳቸውን ወደ ምድር አዘነበሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ዮድ። የጽዮን ሴት ልጅ ሽማግሌዎች ዝም ብለው በመሬት ላይ ተቀምጠዋል፥ ትቢያን በራሳቸው ላይ ነሰነሱ፥ ማቅም ታጠቁ፥ የኢየሩሳሌም ደናግል ራሳቸውን ወደ ምድር አዘነበሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ጽዮን ጭማቱ ጮኡ ጊደ፥ ቢታን ኡት አጌድኖ፤ ባረንቱ ሁጲያን ባና ቆሊደ፥ ማቃካ ማዬድኖ። የሩሳላመ ዎዶሮቱ ሳአዉ ዱገ ሆኬድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
S'iyoon c'imatuu c'o"u giide, biittan utti aggeeddino; barenttu huup'iyaan baanaa k'oliide, maak'aakka mayyeeddino. Yerusaalame wodorotuu sa'aw duge hokkeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Xiyoone dere cimati biitta bolla co7u gi uttida; istti ba hu7en gudulla laallida; maaqaka may7ida; Yerusalaame geela7oti duge biitta xeellida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጺዮኔ ዴሬ ጪማቲ ቢታ ቦላ ጮኡ ጊ ኡቲዳ፤ ኢስቲ ባ ሁኤን ጉዱላ ላሊዳ፤ ማቃካ ማይኢዳ፤ ዬሩሳላሜ ጌላኦቲ ዱጌ ቢታ ጼሊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ፅዮነ ጭማት ስእ ግድ ቢታን ኡትዶሶና፤ ባንታ ሁጰን ባና ቆልድ ካዮ ማኦ ማእዶሶና፤ የሩሳላመ ጌላኦት ሳአን ዱገ ሆክዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Xiyoone cimati si77i gidi biittan uttidosona; banta huuphen baana qolidi kayo ma7o ma7idosona; Yerusalaame geela7oti sa7an duge hokidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የጽዮን ሴት ልጅ ሽማግሌዎች፣ በምድር ላይ በዝምታ ተቀምጠዋል፤ በራሳቸው ላይ ትቢያ ነሰነሱ፤ ማቅም ለበሱ፤ የኢየሩሳሌም ወጣት ሴቶች፣ ራሳቸውን ወደ ምድር ዝቅ አደረጉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የኢየሩሳሌም ከተማ ሽማግሌዎች ጸጥ ብለው በምድር ላይ ተቀመጡ፤ እነርሱ በራሳቸው ላይ ትቢያ ነስንሰው ማቅ ለበሱ፤ የኢየሩሳሌም ልጃገረዶች አንገታቸውን ደፉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ዮድ። እቶም ናይ ጓል ፅዮን ኣረጋውያን፥ ፀጥ ኢሎም ኣብ ምድሪ ተቐሚጦም ኣለዉ፤ ኣብ ኣራእሶም ሓመድ ነስነሱ፤ ወጮውን ተኸደኑ፤ ጐርዞታት ኢየሩሳሌም ርእሰን ናብ ምድሪ ኣድነና።