Lamentations 2:12 — Compare Translations

13 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንኣዴታተን ድማ፡ ስርናይን ወይንን ኣበይ ኣሎ፧ ከምቶም ኣብ ጎደናታት ከተማ ዝነበሩ ውጉኣት ምስ ተደነሱ፡ ነፍሶም ኣብ ሕቝፊ ኣዴታቶም ምስ ፈሰሰት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ላሜድ። በከ​ተማ ጎዳና እንደ ተወጋ ሰው በዛሉ ጊዜ፥ ነፍ​ሳ​ቸ​ውም በእ​ና​ቶ​ቻ​ቸው ብብት እለይ-እለይ ባለች ጊዜ፥ እና​ቶ​ቻ​ቸ​ውን፥ “እህ​ልና ወይን ወዴት አለ?” ይሉ​አ​ቸ​ዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ላሜድ። በከተማ ጐዳና እንደ ተወጋ ሰው በዛሉ ጊዜ፥ ነፍሳቸውም በእናቶቻቸው ብብት በወጣች ጊዜ፥ እናቶቻቸውን። እህልና የወይን ጠጅ ወዴት አለ? ይሉአቸዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ላሜድ። በከተማ ጐዳና እንደ ተወጋ ሰው በዛሉ ጊዜ፥ ነፍሳቸውም በእናቶቻቸው ብብት በወጣች ጊዜ፥ እናቶቻቸውን፦ እህልና የወይን ጠጅ ወዴት አለ? ይሉአቸዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኡንቱንቱ ባረንቱ አየቱዋ፥ “ቁማ እማ! ዎይንያ ኤሳ እማ!” ያጊደ ዋሲኖ። ካታማ ኦግያን ደሸቲደ ላባንያ አሳቱዋዳን ኡንቱንቱ ላባንና፥ ኡንቱንቱ አየቱዋ ክዉዋን ኡንቱንቱ ሸምፑ ከሴ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Unttunttu barenttu aayetuwaa, «K'umaa imma! Woynniyaa eessaa imma!» yaagiide waassiino. Katamaa ogiyaan deshettiide labbaniyaa asatuwaadan unttunttu labbanina, unttunttu aayetuwaa kiwuwaan unttunttu shemppuu kesee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Olason madunxi kundida asata mala katamay giddon istti daaburda; istti bantta aayeta, «Kaththinne haaththi nuus awan dizee?» gi oychchishe istti qese bolla borkotidi shemppo kezida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኦላሶን ማዱንጺ ኩንዲዳ ኣሳታ ማላ ካታማይ ጊዶን ኢስቲ ዳቡርዳ፤ ኢስቲ ባንታ ኣዬታ፥ «ካኔ ሃ ኑስ ኣዋን ዲዜ?» ጊ ኦይቺሼ ኢስቲ ቄሴ ቦላ ቦርኮቲዲ ሼምፖ ኬዚዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤንቲ ባንታ አየታኮ፥ “ካ እማ! ሃ እማ” ያግድ ዋሶሶና፤ ካታማ ኦግያን ማዱንፅድ ላባንያ አሳዳ፥ ኤንቲ ዳቡርን ኤንታ ሸምፖይ ኤንታ አየታ ክኦን ከዬስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Enti banta aayetako, “Kathi imma! haathe imma” yaagidi waassoosona; katamaa ogiyan madunxidi labbaniya asada, enti daaburin enta shempoy enta aayeta ki7on keyees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በከተማዪቱ መንገዶች ላይ፣ እንደ ቈሰሉ ሰዎች ሲደክሙ፣ በእናታቸው ክንድ ላይ፣ ነፍሳቸው በመውጣት ላይ ሳለች፣ “እንጀራና የወይን ጠጅ የት አለ?” እያሉ እናቶቻቸውን ይጠይቃሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በጦር ሜዳ እንደ ቈሰለ ወታደር በከተማው መንገዶች እየተዝለፈለፉ በእናታቸው ክንድ ላይ ሆነው፥ “ምግብና ውሃ!” እያሉ እያለቀሱ፥ ሕይወታቸው ያልፋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ላሜድ። ኣብ ልዕሊ ጐደናታት እታ ኸተማ፥ ከም ዝተወግአ ሰብ እንትደኽሙ፥ ኣብ ሕቝፊ እኖታቶም ትንፋሶም ክትወፅእ እንትትብል “እንጀራን ወይንን ኣበይ ኣሎ?” እናበሉ ንእኖታቶም ይጥይቑ።