Lamentations 2:17 — Compare Translations
13 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ዝሓሰቦ ገበረ። ነቲ ብቐደም ዘመን ዝኣዘዞ ቃሉ ፈጸመ፡ ደርቢዩ ምሕረት ኣይነበሮን፤ ንጸላኢኻ ድማ ከም ዘሐጐሰካ ገይሩ፣ ቀርኒ ተጻረርትኻ ኣልዒሉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ፌ። እግዚአብሔር ያሰበውን አደረገ፤ በቀድሞ ዘመን ያዘዘውንም ቃል ፈጸመ፤ አፈረሳት፤ አልራራላትምም፤ ጠላትንም ደስ አሰኘብሽ፤ የጠላቶችሽንም ቀንድ ከፍ ከፍ አደረገ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ፌ። እግዚአብሔር ያሰበውን አደረገ፤ በቀድሞ ዘመን ያዘዘውን ቃል ፈጸመ፤ አፈረሰ አልራራምም፤ ጠላትንም ደስ አሰኘብሽ፥ የሚያስጨንቁሽንም ቀንድ ከፍ ከፍ አደረገ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ፌ። እግዚአብሔር ያሰበውን አደረገ፥ በቀድሞ ዘመን ያዘዘውን ቃል ፈጸመ፥ አፈረሰ አልራራምም፥ ጠላትንም ደስ አሰኘብሽ፥ የሚያስጨንቁሽንም ቀንድ ከፍ ከፍ አደረገ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ባረ ሀልቼዳዋ ኦዳ፤ በን ዎደ እ አዋዬዳ ባረ ቃላካ ፖሌዳ። የሩሳላምዉ ቃረተናን እዞ ኮሌዳ። እ ሞርከቱዋካ ናሸቼዳ፤ እዞ ኡቁኔዳዋንቱ ዎልቃካ ቁ ቁ ኦዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday bare halchcheeddawaa ootseedda; beni wode I awaayeedda bare k'aalaakka poleedda. Yerusaalamiw k'arettennaan izo koleedda. I morkkatuwaakka nashechcheedda; izo uk'k'unneeddawanttu wolk'k'aakka d'ok'k'u d'ok'k'u ootseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Xoossi ba qoppidayssa ooththides; daro wodeppe kase yootida qaala polides; izi nena qadhetay baynda laallides; ne waayettishin morkkey ufayettana mala ne morkketa dhoqqu dhoqqu histtides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጾሲ ባ ቆፒዳይሳ ኦዴስ፤ ዳሮ ዎዴፔ ካሴ ዮቲዳ ቃላ ፖሊዴስ፤ ኢዚ ኔና ቃታይ ባይንዳ ላሊዴስ፤ ኔ ዋዬቲሺን ሞርኬይ ኡፋዬታና ማላ ኔ ሞርኬታ ቁ ቁ ሂስቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ ባ ቆፕዳባ ኦስ፤ ካሰ ኦድዳ ባ ቃላ ፖልስ። የሩሳላመስ ቃቶና እዮ ላልስ እ ሞርከት ኡፋይታና መላ፥ ሞርከታ ዎልቃ ምንስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday ba qopidaba oothis; kase odida ba qaala polis. Yerusalaames qadhetonna iyo laallis I morketi ufaytana mela, morketa wolqaa minthis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር ያሰበውን አደረገ፤ ከረዥም ጊዜ በፊት የተናገረውን፣ ቃሉን ፈጸመ፤ ያለ ርኅራኄ አፈረሰሽ፤ ጠላት በሥቃይሽ ላይ እንዲደሰት፣ የጠላትሽንም ቀንድ ከፍ ከፍ አደረገ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር ያሰበውን ፈጸመ፤ ቀድሞ የተናገረውን ቃል ተግባራዊ አደረገ፤ ከረጅም ጊዜ በፊት በወሰነው መሠረት ያለ ርኅራኄ አፈራረሰ፤ ጠላት በእናንተ ላይ ደስ እንዲሰኝ አደረገ፤ የጠላቶቻችሁንም ኀይል አበረታ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ፌ። እግዚኣብሄር ነቲ ዝሓሰቦ ገበሮ፤ ነቲ ቕድሚ ነዊሕ ጊዜ ተናጊርዎ ዝነበረ ቓሉውን ፈፀሞ፤ ብዘይ ርህራሀ ኣፍረሰኪ፤ ፀላኢ ብስቓይኪ ምእንቲ ኽሕጐስ፥ ቀርኒ ፀላእትኺ ልዕል ልዕል ኣበለ።