Lamentations 2:18 — Compare Translations
13 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ልቦም ናብ እግዚኣብሄር፡ ኣንታ መንደቕ ጓል ጽዮን፡ ንብዓት ለይትን መዓልትን ከም ሩባ ይውሕዝ። ኣፕል ዓይንኻ ደው ኣይትብል።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ጻዴ። ልባቸው ወደ ጌታ ጮኸ፤ የጽዮን ሴት ልጅ ቅጥር ሆይ፥ እንባሽን እንደ ፈሳሽ ቀንና ሌሊት አፍስሺ፤ ለሰውነትሽ ዕረፍት አትስጪ፤ የዐይንሽንም ብሌን አታቋርጪ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ጻዴ። ልባቸው ወደ ጌታ ጮኸ። የጽዮን ሴት ልጅ ቅጥር ሆይ፥ እንባሽን እንደ ፈሳሽ ቀንና ሌሊት አፍስሺ፤ ለሰውነትሽ ዕረፍት አትስጪ፤ የዓይንሽ ብሌን አታቋርጥ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጻዴ። ልባቸው ወደ ጌታ ጮኸ፥ የጽዮን ሴት ልጅ ቅጥር ሆይ፥ እንባሽን እንደ ፈሳሽ ቀንና ሌሊት አፍስሺ፥ ለሰውነትሽ ዕረፍት አትስጪ፥ የዐይንሽ ብሌን አታቋርጥ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኔኖ፥ ጽዮኔ፥ ጎዳኮ ነ ድርሳ ግምቢ ዋሶ! ነ አፎይካ ቃማነ ጋላስ ሻፋዳን ጎጎ! ኔን ኔና ሸምፕሶፓ፤ ነ አይፍያዉካ ሸምፑዋ እሞፓ!
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Neenoo, S'iyoonee, Godaakko ne dirssaa gimbbii waasso! Ne afotsayikka k'ammanne gallassi shaafaadan goggo! Neeni neena shemppissoppa; ne ayifiyawukka shemppuwaa immoppa!
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Yerusalaame gimbe giddon diza asawu! Xoossaako waassite; intte afunththi omarsinne gallas di7o mala goggo; intteka shempofte; intte ayfesikka shemppo immofte.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዬሩሳላሜ ጊምቤ ጊዶን ዲዛ ኣሳዉ! ጾሳኮ ዋሲቴ፤ ኢንቴ ኣፉን ኦማርሲኔ ጋላስ ዲኦ ማላ ጎጎ፤ ኢንቴካ ሼምፖፍቴ፤ ኢንቴ ኣይፌሲካ ሼምፖ ኢሞፍቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ፅዮነ፥ ነ ድርሳ ግምበይ ጎዳኮ ዋሶ! ነ አፉይ ቃማነ ጋላስ ሻፋዳ ጎጎ! ነዉካ ሸምፖፋ፤ ነ አይፍያስ ሸምፖ እሞፋ!
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Xiyoone, ne dirsa gimbey Godaako waasso! ne afuthay qammanne gallas shaafada goggo! Newuka shempofa; ne ayfiyas shempo immofa!
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የሕዝቡ ልብ፣ ወደ ጌታ ጮኸ። የጽዮን ሴት ልጅ ቅጥር ሆይ፤ ቀንና ሌሊት፣ እንባሽ እንደ ወንዝ ይፍሰስ፤ ለራስሽ ዕረፍትን አትስጪ፣ ዐይኖችሽ ከማንባት አያቋርጡ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በኢየሩሳሌም ቅጥር ውስጥ የምትኖሩ ሕዝብ ሆይ! ወደ እግዚአብሔር ጩኹ! ዕንባችሁም ሌሊትና ቀን እንደ ጐርፍ ይውረድ፤ በፍጹም ዕረፍት አታድርጉ፤ ለዐይኖቻችሁም ፋታን አትስጡ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ዳዴ። ልቦም ናብ እግዚኣብሄር ኣእወየ፤ ኣቲ ቕፅሪ ጓል ፅዮን መዓልትን ለይትን፥ ንብዓትኪ ኸም ወሓዚ ሩባ ይፍሰስ፤ ንባዕልኺ ዕረፍቲ ኣይትሃቢ፤ ንመርዓት ዓይንኺውን ኣይተዕርፊ።