Lamentations 2:19 — Compare Translations
13 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ተንስእ፡ ብለይቲ ጨድር። ኣብ መጀመርታ ሓለውቲ ልብኻ ከም ማይ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣፍስስ፤ ምእንቲ ህይወት እቶም ኣብ ርእሲ ነፍሲ ወከፍ ጎደና ብጥሜት ዝሞቱ ዘለዉ ንኣሽቱ ደቅኹም ኣእዳውኩም ናብኡ ኣልዕሉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ቆፍ። ተነሺ፤ በሌሊት በመጀመሪያው ሰዓት ጩኺ፥ በጌታም ፊት ልብሽን እንደ ውኃ አፍስሺ፤ በጎዳና ሁሉ ራስ ላይ በራብ ስለ ደከሙ ስለ ሕፃናትሽ ነፍስ እጆችሽን ወደ እርሱ አንሺ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ቆፍ። ተነሺ፥ በሌሊት በመጀመሪያ ክፍል ጩኺ፥ በጌታም ፊት ልብሽን እንደ ውኃ አፍስሺ፤ በጐዳና ሁሉ ራስ ላይ በራብ ስለ ደከሙ ስለ ሕፃናትሽ ነፍስ እጆችሽን ወደ እርሱ አንሺ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ቆፍ። ተነሺ፥ በሌሊት በመጀመሪያ ክፍል ጩኺ፥ በጌታም ፊት ልብሽን እንደ ውኃ አፍስሺ፥ በጐዳና ሁሉ ራስ ላይ በራብ ስለ ደከሙ ስለ ሕፃናትሽ ነፍስ እጆችሽን ወደ እርሱ አንሺ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ደንዳ፤ ቃማ ደንዳደ ዋሳ። ጎዳ ስንን ነ ዎዛና ሃዳን ጉሳ። ኦግያ ዶናን ኡባን ኮሻቲደ፥ ላባኔዳ ነ ናናቱዋ ሸምፖ ነ ኩሽያ አኮ ፑደ ደንደ ዎሳ!
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Dendda; k'amma denddaade waassa. Godaa sintsan ne wozanaa haatsaadan gussa. Ogiyaa doonaan ubbaan koshatiide, labbaneedda ne naanatuwaa shemppoo ne kushiyaa aakko pude dentsaade woossa!
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Qammaa kumeth dendidi waassite; Godaa sinththan intte wozina haaththa mala gussite; oge doonan koshatti kundida ne nayta shemppo gishshas ne kushe pude izakko denththada woossa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቃማ ኩሜ ዴንዲዲ ዋሲቴ፤ ጎዳ ሲንን ኢንቴ ዎዚና ሃ ማላ ጉሲቴ፤ ኦጌ ዶናን ኮሻቲ ኩንዲዳ ኔ ናይታ ሼምፖ ጊሻስ ኔ ኩሼ ፑዴ ኢዛኮ ዴንዳ ዎሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ቃማ ደንዳዳ ዋሳ፤ ጎዳ ስንን ነ ዎዛና ሃዳ ጉሳ። ኮሻትድ ኦገ ዶናን ኩንድዳ ነ ናይታ ሸምፑዋስ ነ ኩሽያ እያኮ ፑደ ደንዳ ዎሳ!
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Qamma dendada waassa; Godaa sinthan ne wozanaa haathada gussa. Koshatidi oge doonan kundida ne nayta shempuwas ne kushiya iyako pude denthada woossa!
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የሌሊቱ ሰዓት ሲጀምር፣ ተነሺ በሌሊት ጩኺ፤ በጌታ ፊት፣ ልብሽን እንደ ውሃ አፍስሺ፤ በየመንገዱ ዳር ላይ፣ በራብ ስለወደቁት፣ ስለ ልጆችሽ ሕይወት፣ እጆችሽን ወደ እርሱ አንሺ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እናንተ ሌሊቱን በሙሉ ተነሥታችሁ ጩኹ፤ በልባችሁ የሚሰማችሁን ሁሉ ወደ እግዚአብሔር ፊት አቅርቡ፤ በየመንገዱ ማእዘን በራብ ለሚዝለፈለፉ ልጆቻችሁ ሕይወት በጸሎት እጆቻችሁን ወደ እግዚአብሔር አንሡ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ቆፍ። ተስኢ፤ ኣብ መጀመርታ ኽፋል ሓለዋ፥ ብለይቲ ኣእውዪ፥ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ልብኺ ኸም ማይ ኣፍስሲ፤ ምእንቲ ነፍሲ እቶም ኣብ ኵሉ መኣዝን መንገዲ ብጥምየት ደኺሞም ዘለዉ ህፃናትኪ፥ ኣእዳውኪ ናብኡ ኣልዕሊ።