Lamentations 2:4 — Compare Translations

13 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ቀስቲኡ ከም ጸላኢ ሰሓበ። ብየማነይቲ ኢዱ ከም ተጻባኢ ደው ኢሉ፡ ኣብ ድንኳን ጓል ጽዮን ንዓይኒ ዘሐጉስ ዘበለ ዅሉ ቐተሎ። ቁጥዓኡ ከም ሓዊ ኣፍሰሰ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ዳሌጥ። ቀስ​ቱን እንደ ተቃ​ዋሚ ጠላት ገተረ፤ እንደ ባላ​ጋ​ራም ቀኝ እጁን አጸና፤ በጽ​ዮን ሴት ልጅ ድን​ኳን ለዐ​ይኑ የሚ​ያ​ም​ረ​ውን ሁሉ ገደለ፤ መዓ​ቱ​ንም እንደ እሳት አፈ​ሰሰ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ዳሌጥ። ቀስቱን እንደ ጠላት ገተረ፥ እንደ አስጨናቂ ቀኝ እጁን አጸና፥ ለዓይንም የሚያምረውን ሁሉ ገደለ፤ በጽዮን ሴት ልጅ ድንኳን መዓቱን እንደ እሳት አፈሰሰ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ዳሌጥ። ቀስቱን እንደ ጠላት ገተረ፥ እንደ አስጨናቂ ቀኝ እጁን አጸና፥ ለዓይንም የሚያምረውን ሁሉ ገደለ፥ በጽዮን ሴት ልጅ ድንኳን መዓቱን እንደ እሳት አፈሰሰ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሞርክያዳን እ ባረ ዎንዳፍያ ኡንቱንቱ ቦላ ዳፌዳ። ኡቁንያዋንቱዋዳን እ ባረ ኡሸቻ ኩሽያ ምንሲደ፥ ጼልና ሎእያ አሳ ኡባ ዎዳ። ጽዮነ ጎለቱዋ ቦላ ባረ ሀንቁዋ ሱሉዋ ታማዳን ጉሴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Morkkiyaadan I bare wonddaafiyaa unttunttu bolla dafeedda. Uk'k'unniyaawanttuwaadan I bare ushechcha kushiyaa minisiide, s'eellina lo"iyaa asaa ubbaa wod'eedda. S'iyoone golletuwaa bolla bare hank'k'uwaa suuluwaa tamaadan gusseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Izi morkke mala wondafe dafi oykkides; iza ushachcha kushey yiishshaa yeddanaas giigsides; bana lo7izayta ubbaa morkke mala shukkides; Xiyoone dunkaaneta bollaka ba hanqo tama mala qolides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢዚ ሞርኬ ማላ ዎንዳፌ ዳፊ ኦይኪዴስ፤ ኢዛ ኡሻቻ ኩሼይ ዪሻ ዬዳናስ ጊግሲዴስ፤ ባና ሎኢዛይታ ኡባ ሞርኬ ማላ ሹኪዴስ፤ ጺዮኔ ዱንካኔታ ቦላካ ባ ሃንቆ ታማ ማላ ቆሊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሞርከዳ እ ባ ዶንግያ ኤንታ ቦላ ዳፍስ፤ ኡንኤያ እያ ኡሻቻ ኩሸይ ጊግስ። አይፌስ ሎእያ አሳ ኡባ ዎስ፤ ፅዮነ ቦላ ባ ሸንያ ታማዳ ቆልስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Morkeda I ba dongiya enta bolla dafis; un7ethiya iya ushacha kushey giigis. Ayfees lo77iya asa ubbaa wodhis; Xiyoone bolla ba sheniya tamada qolis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እንደ ጠላት ቀስቱን ገተረ፤ ቀኝ እጁ ተዘጋጅታለች፤ ለዐይን ደስ የሚያሰኙትን ሁሉ፤ እንደ ጠላት ዐረዳቸው፤ በጽዮን ሴት ልጅ ድንኳን ላይ፣ ቍጣውን እንደ እሳት አፈሰሰ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እንደ ጠላት ቀስቱን ገተረ፤ በቀኝ እጁ የያዘውን በእኛ ላይ አነጣጠረ፤ በኢየሩሳሌም ከተማ የምንመካባቸውን ሁሉ ገደለ፤ ቊጣውንም እንደ እሳት አቀጣጠለ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ደሌጥ። ከም ፀላኢ ቐስቱ ገተረ፤ ከም ወደረኛውን የማናይ ኢዱ ኣበርትዐ፤ ንዓይኒ ዘብህግ ኵሉ ቐተለ፤ ኣብ ልዕሊ ድንኳን ጓል ፅዮን፥ ንቝጥዓኡ ኸም ሓዊ ኣፍሰሶ።