Lamentations 2:8 — Compare Translations

13 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ንመንደቕ ጓል ጽዮን ኬፍርሶ ሓሰበ። መስመር ዘርጊሑ፣ ኢዱ ንምጥፋእ ኣይሰሓበትን፤ ስለዚ ነቶም መንደቕን መንደቕን ከም ዝሓዝኑ ገበረ፤ ብሓባር ሰንከልከል በሉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሔት። እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የጽ​ዮ​ንን ሴት ልጅ ቅጥር ያፈ​ርስ ዘንድ ዐሰበ፤ የመ​ለ​ኪ​ያ​ው​ንም ገመድ ዘረጋ፤ እር​ስ​ዋን ከማ​ጥ​ፋት እጁን አል​መ​ለ​ሰም፤ ምሽ​ጉና ቅጥሩ አለ​ቀሱ፤ በአ​ን​ድ​ነ​ትም ደከሙ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሔት። እግዚአብሔር የጽዮንን ሴት ልጅ ቅጥር ያፈርስ ዘንድ አሰበ፤ የመለኪያውን ገመድ ዘረጋ፥ እጁን ከማጥፋት አልመለሰም፤ ምሽጉና ቅጥሩ እንዲያለቅሱ አደረገ፤ በአንድነት ደከሙ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሔት። እግዚአብሔር የጽዮንን ሴት ልጅ ቅጥር ያፈርስ ዘንድ አሰበ፥ የመለኪያውን ገመድ ዘረጋ፥ እጁን ከማጥፋት አልመለሰም፥ ምሽጉና ቅጥሩ እንዲያለቅሱ አደረገ፥ በአንድነት ደከሙ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ጽዮን ግምቢያ ኮላናዉ ቃቼዳ፤ እዞ ልክያ ዎዶሩዋ ምጬዳ፤ እዞ ይሰናን ደኢድ፥ ባረ ኩሽያ ዛረና። ሄዋ ድራዉ፥ ግምቢነ ጌሱ እትፐ ኩንዳናዳን ኦዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday S'iyoon gimbbiyaa kolanaw k'achcheeda; izo likkiyaa wodoruwaa mic'c'eedda; izo d'ayissennan de'iiddi, bare kushiyaa zaarenna. Hewaa diraw, gimbbiinne geessuu ittippe kunddanaadan ootseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY Xiyoone katama gimbe laallanaas qanxxi dendides; mixe wodoroza piddisides; izi istta dhayssontta aggenna; miixatinne gimbetti laalettida; isttika issife dhayda.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ ጺዮኔ ካታማ ጊምቤ ላላናስ ቃንጺ ዴንዲዴስ፤ ሚጼ ዎዶሮዛ ፒዲሲዴስ፤ ኢዚ ኢስታ ይሶንታ ኣጌና፤ ሚጻቲኔ ጊምቤቲ ላሌቲዳ፤ ኢስቲካ ኢሲፌ ይዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ ፅዮን ናኤ ድርሳ ግምብያ፥ ላላናዉ ቃችስ፤ እ ቦላ ዋ ዎዶሮ የግስ። እዮ ይሶና ደእሸ ባ ኩሽያ ዛረና፤ ግምበይነ ሚፃይ እስፈ ኩንዳናዳ ኦስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday Xiyooni na7e dirsa gimbiya, laallanaw qachis; I bolla wadha wodoro yeggis. Iyo dhaysona de7ishe ba kushiya zaarenna; gimbeynne miixay issife kundanaada oothis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በጽዮን ሴት ልጅ ዙሪያ ያለውን ቅጥር፣ እግዚአብሔር ለማፍረስ ወሰነ፤ የመለኪያ ገመድ ዘረጋ፤ ከማጥፋትም እጆቹን አልሰበሰበም፤ ምሽጎችና ቅጥሮች እንዲያለቅሱ አደረገ፤ በአንድነትም ጠፉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር የኢየሩሳሌምን ከተማ ቅጽር ለማፍረስ ወስኖ ገመዱን ዘረጋ፤ ከማጥፋት አልተመለሰም፤ የመጠበቂያ ግንቡና ቅጽሩ ተፈረካከሱ፤ በአንድነትም ፈረሱ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሔት። እግዚኣብሄር ኣብ ዙርያ ጓል ፅዮን ዘሎ ቕፅሪ፥ ክፈርስ ከም ዘለዎ ወሰነ፤ መለክዒ ገመድ ዘርግሐ፤ ካብ ምጥፋእውን ኣእዳዉ ኣይመለሰን፤ ዕርድታትን ቅፅርን ከዓ ኽበኽዩ ገበረ፤ ሓቢሮም ድማ ደኸሙ።