Lamentations 4:12 — Compare Translations
13 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ነገስታት ምድርን ኵሎም ነበርቲ ዓለምን፡ እቲ ተጻባእን ጸላእን ናብ ኣፍ ደገታት የሩሳሌም ኪኣትዉ ኣይምኣመኑን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ላሜድ። የምድር ነገሥታት፥ በዓለምም የሚኖሩ ሁሉ፥ አስጨናቂና ጠላት በኢየሩሳሌም በር እንደሚገባ አላመኑም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ላሜድ። የምድር ነገሥታት በዓለምም የሚኖሩ ሁሉ አስጨናቂና ጠላት በኢየሩሳሌም በር እንዲገባ አላመኑም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ላሜድ። የምድር ነገሥታት በዓለምም የሚኖሩ ሁሉ አስጨናቂና ጠላት በኢየሩሳሌም በር እንዲገባ አላመኑም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሀ ሳኣን ደእያ ካተቱዋፐ ዎይ ካዉተቱዋ ግዶን ደእያ አሳፐ ኦንነ ሞርኪ የሩሳላመ ፐንግያና ገላና ጊደ አማንቤና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ha sa'aan de'iyaa kaatetuwaappe woy kawutetsatuwaa giddon de'iyaa asaappe ooninne morkkii Yerusaalame penggiyaanna gelana giide ammanibeenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Biitta bolla diza kawotappe woykko alame bolla diza asaappe oonikka istta morkketi woykko worajjizayti Yerusalaame pengeta menththi gelana giidi oonikka qoppibeenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቢታ ቦላ ዲዛ ካዎታፔ ዎይኮ ኣላሜ ቦላ ዲዛ ኣሳፔ ኦኒካ ኢስታ ሞርኬቲ ዎይኮ ዎራጂዛይቲ ዬሩሳላሜ ፔንጌታ ሜን ጌላና ጊዲ ኦኒካ ቆፒቤና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሀ ሳአ ካዎታፐ ዎይኮ ካዎተታን ደእያ አሳፐ ኦንካ ሞርከይ የሩሳላመ ፐንግያራ ገላና ግድ አማንበና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ha sa7a kawotape woyko kawotethatan de7iya asaape oonika morkey Yerusalaame pengiyara gelana gidi ammanibena.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ጠላቶችም ሆኑ ወራሪዎች፣ የኢየሩሳሌምን በሮች ጥሰው ይገባሉ ብለው፣ የምድር ነገሥታት፣ ወይም ከዓለም ሕዝብ አንዳቸውም አላመኑም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የምድር ነገሥታትም ሆኑ የዓለም ሕዝቦች በኢየሩሳሌም የቅጽር በሮች ጠላት ይገባል ብለው አላመኑም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ላሜድ። “ነገስታት ምድርን ኵሎም ኣብ ዓለም ዝነበሩን፥ ተፃራርን ፀላእን ብበርታት ኢየሩሳሌም ክኣትዉ እዮም ኢሎም ኣይኣምኑን ነበሩ።”