Lamentations 4:13 — Compare Translations
13 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሓጢኣት ነብያታን ኣበሳ እቶም ኣብ ማእከላ ደም ጻድቃን ዘፍሰሱ ካህናታን፡
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሜም። የጻድቃንን ደም በውስጥዋ ስላፈሰሱ፥ ስለ ነቢያቷ ኀጢአትና ስለ ካህናቷ በደል ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሜም። የጻድቃንን ደም በውስጥዋ ስላፈሰሱ ስለ ነቢያቶችዋ ኃጢአትና ስለ ካህናቶች በደል ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሜም። የጻድቃንን ደም በውስጥዋ ስላፈሰሱ ስለ ነቢዮችዋ ኃጢአትና ስለ ካህናቶች በደል ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሽን ሀዌ ሀኔዳዌ አ ናበቱነ አ ቄሳቱ ኦዳ ናጋራ ድራሳ፤ ቃይ ኡንቱንቱ ጽሎቱዋ ሱ አ ግዶን ጉሴዳ ድራሳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Shin hawe haneeddawe Aa nabetuunne Aa k'eesatuu ootseedda nagaraa diraassa; k'ay unttunttu s'illotuwaa suutsaa Aa giddon gusseedda diraassa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hayssi haniday nabetinne qeeseti ooththida nagara gaasonna; qasse istti xillota suuth gussida gishshassa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሃይሲ ሃኒዳይ ናቤቲኔ ቄሴቲ ኦዳ ናጋራ ጋሶና፤ ቃሴ ኢስቲ ጺሎታ ሱ ጉሲዳ ጊሻሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሽን ሀይስ ሀንዳይ እያ ናበታ ናጋራስነ እያ ካህነት ኦዳ ናቁዋሳ፥ ፅሎታ ሱ እያ ግዶን ጉስዳ ግሾሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Shin haysi haniday iya nabetinne nagarasinne iya kahineti oothida naaquwasa, xillota suuthaa iya giddon gussida gishosa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ይህ ግን ከነቢያት ኀጢአት፣ ከካህናቷም መተላለፍ የተነሣ ሆኗል፤ በውስጧ፣ የጻድቃንን ደም አፍስሰዋልና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ይህም የሆነው በመካከልዋ የንጹሓንን ደም ባፈሰሱት በካህናትዋ በደልና በነቢያትዋ ኃጢአት ምክንያት ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሜም። እዝ ዅሉ ኸዓ፥ ብምኽንያት ሓጢኣት ነቢያታን፥ ብሰንኪ ኻህናታን፥ ንሳቶም ኣብ ውሽጣ፥ ደም ንፁሃት ፃድቃን ስለ ዘፍሰሱ እዩ።