Leviticus 1:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንውሽጥን ኣእጋርን ግና ብማይ ይሓጽቦ፣ እቲ ኻህን ድማ ንዅሉ ኣምጺኡ ኣብ መሰውኢ ሓዊ የእትዎ። ንሱ ዚሓርር መስዋእቲ እዩ፣ ጥዑም ጨና ዘለዎ መስዋእቲ ሓዊ ንእግዚኣብሄር እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የሆድ ዕቃውንና እግሮቹን ግን በውኃ ያጥቡታል። ካህኑም ሁሉን በመሠዊያው ላይ ለቍርባን ያቀርበዋል፤ የሚቃጠል መሥዋዕት በእግዚአብሔር ዘንድ በጎ መዓዛ ያለው ቍርባን ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የሆድ ዕቃውንና እግሮቹን ግን በውኃ ያጥባል። ካህኑም ሁሉን አቅርቦ በመሠዊያው ላይ ያቃጥለዋል፤ የሚቃጠል መሥዋዕት የእሳት ቍርባን በእግዚአብሔር ዘንድ ጣፋጭ ሽታ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የሆድ ዕቃውንና እግሮቹን ግን በውኃ ያጥባል። ካህኑም ሁሉን ያቀርበዋል፤ በመሠዊያውም ላይ ያቃጥለዋል፤ እርሱም በጌታ ዘንድ መዓዛው ያማረ ሽታ የሆነ፥ በእሳት የሚቀርብ ቁርባን፥ የሚቃጠል መሥዋዕት ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሽን ቃን አሹዋነ ገደቱዋ ሃን ሜጮ፤ ያቲደ ቄሲ ሄዋ ኡባ አሂደ ያርሽያ ሳኣ ቦላን ጹጎ፤ ሄዌ መና ጎዳዉ ታማን ጹግያ፥ ሳዉዋ ቶሹኩ ግያ ያርሹዋ ግዳናዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Shin k'antsaa ashuwaanne gedetuwaa haatsaan meec'c'o; yaatiide k'eesii hewaa ubbaa ahiide yarshshiyaa sa'aa bollan s'uuggo; hewe Med'inaa Godaw taman s'uuggiyaa, sawuwaa toshukku giyaa yarshshuwaa gidanawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Addezi he mehezas qanththa ashozanne nam7u gedata haaththan meecco; qeesezikka hessa ubbaa GODAAS yarsho ooththi shiishshidi yarsho shiishshizasoza bolla ubbaa xuuggo; hessa mala taman xuugettiza yarsho sawoy Xoossaa ufayssees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኣዴዚ ሄ ሜሄዛስ ቃን ኣሾዛኔ ናምኡ ጌዳታ ሃን ሜጮ፤ ቄሴዚካ ሄሳ ኡባ ጎዳስ ያርሾ ኦ ሺሺዲ ያርሾ ሺሺዛሶዛ ቦላ ኡባ ጹጎ፤ ሄሳ ማላ ታማን ጹጌቲዛ ያርሾ ሳዎይ ጾሳ ኡፋይሴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሽን ሄ ኡራይ ኡሎ አሹዋነ ገዳታ ሃን ሜጮ፤ ካህነይ ሄ ኡባ ያርሾ በሳን ፁጎ፤ ሄስ ጎዳስ ታማን ፁገትያ ሳዎ ቶንኩ ግያ ያርሾ ግዳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Shin he uray ulo ashuwanne gedata haathan meecco; kahiney he ubbaa yarsho bessan xuuggo; hessi Godaas taman xuugetiya sawo tonku giya yarsho gidana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አቅራቢው የሆድ ዕቃውንና እግሮቹን በውሃ ይጠብ፤ ካህኑ መባውን ሁሉ አምጥቶ በመሠዊያው ያቃጥል፤ ይህም በእሳት የሚቀርብ፣ ሽታውም እግዚአብሔርን (ያህዌ) ደስ የሚያሰኝ የሚቃጠል መሥዋዕት ይሆናል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሰውየውም የእንስሳውን የሆድ ዕቃና የኋላ እግሮቹን በውሃ ይጠብ፤ ካህኑም ያን ሁሉ ለእግዚአብሔር መሥዋዕት አድርጎ በማቅረብ በመሠዊያው ላይ በሙሉ ያቃጥለው፤ ይህም ዐይነት በእሳት የሚቃጠል መሥዋዕት መዓዛው እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኝ ይሆናል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ነቲ ናይ ውሽጢ ኣካላቱን ኣእጋሩን ግና ብማይ ይሕፀቦ፤ እቲ ኻህን ድማ ብምሉኡ የቕርቦ፤ ኣብ መሰውኢ ኸዓ የቃፅሎ። እዝ ብሓዊ ዝቐርብ መስዋእቲ፥ ንእግዚኣብሄር ደስ ዘብል ጥዑም ጨና እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
ነቲ ናውቲ ኸብዱን ኣእጋሩን ግና ብማይ ይሕጸቦ፡ ኣቲ ኻህን ኸብዱን ኣእጋሩን ግና ብማይ ይሕጸቦ፡ እቲ ኻህን ድማ ንኹሉ የቕርቦ፡ ኣብ መሰውኢ ኸኣ የሕርሮ። እዚ ዚሐርር መስዋእቲ፡ መስዋእቲ ሓዊ፡ ንእግዚኣብሄር ጥዑም ጨና እዩ።