Leviticus 1:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብኣኽናፉ ኺለግሶ፡ ኣብ ቍርጽራጽ ግና ኣይመቕሎን እዩ። እቲ ኻህን ድማ ኣብ መሰውኢ፡ ኣብ ልዕሊ እቲ ኣብ ሓዊ ዘሎ ዕንጨይቲ የብርሆ። ንሱ ዚሓርር መስዋእቲ፡ መስዋእቲ ሓዊ፡ ንእግዚኣብሄር ጥዑም ጨና እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከክንፎቹም ይሰብረዋል፤ ነገር ግን አይለየውም። ካህኑም በመሠዊያው ላይ በእሳቱ ላይ ባለው በዕንጨቱ ላይ ያኖረዋል፤ መሥዋዕቱ ለእግዚአብሔር በጎ መዓዛ ያለው ቍርባን ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በክንፎቹም ይቀድደዋል፥ ነገር ግን አይከፍለውም። ካህኑም በመሠዊያው ላይ በእሳቱ ላይ ባለው በእንጨቱ ላይ ያቃጥለዋል፤ የሚቃጠል መሥዋዕት የእሳት ቍርባን በእግዚአብሔር ዘንድ ጣፋጭ ሽታ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ክንፎቹንም ይዞ በመነጠል ይቀድደዋል እንጂ አይከፍለውም። ካህኑም በመሠዊያው ላይ በእሳቱ ላይ ባለው በእንጨቱ ላይ ያቃጥለዋል፤ እርሱም በጌታ ዘንድ መዓዛው ያማረ ሽታ የሆነ፥ በእሳት የሚቀርብ ቁርባን፥ የሚቃጠል መሥዋዕት ነው።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እ ሄ ካፉዋ ቀፈቱዋ ኦይቂደ ጳልቆ፥ ሽን ኡባና ዳኮፖ። ሄዋፐ ጉይያን፥ ቄሲ ያርሽያ ሳኣ ቦላን ደእያ ታማን ዎደ ጹጎ፤ ሄዌ መና ጎዳዉ ታማን ጹግያ፥ ሳዉዋ ቶሹኩ ግያ ያርሹዋ ግዳናዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
I he kafuwaa k'efetuwaa oyk'k'iide p'alk'k'o, shin ubbaanna daakkoppo. Hewaappe guyyiyaan, k'eesii yarshshiyaa sa'aa bollan de'iyaa taman wotsiide s'uuggo; hewe Med'inaa Godaw taman s'uuggiyaa, sawuwaa toshukku giyaa yarshshuwaa gidanawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Qefeta oykkidi nam7u kessi phalqidi ashoza mulera shaakki yeggontta dishe yarsho shiishshizasoza bolla diza tamaan mulera xuuggo; hessa mala taman xuugettiza yarsho sawoy GODAA ufayssees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቄፌታ ኦይኪዲ ናምኡ ኬሲ ጳልቂዲ ኣሾዛ ሙሌራ ሻኪ ዬጎንታ ዲሼ ያርሾ ሺሺዛሶዛ ቦላ ዲዛ ታማን ሙሌራ ጹጎ፤ ሄሳ ማላ ታማን ጹጌቲዛ ያርሾ ሳዎይ ጎዳ ኡፋይሴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እ ሄ ካፉዋ ቀፈታ ኦይክድ ሻኮ፥ ሽን ኩመ ሻኮፎ። ካህነይ ያርሾ በሳ ቦላ ደእያ ታማን ዎድ ፁጎ፤ ሄስ ጎዳስ ታማን ፁገትያ ሳዎ ቶንኩ ግያ ያርሾ ግዳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
I he kafuwa qefeta oykidi shaako, shin kumethi shaakofo. Kahiney yarsho bessa bolla de7iya taman wothidi xuuggo; hessi Godaas taman xuugetiya sawo tonku giya yarsho gidana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በክንፎቹ በኩል ለሁለት ይሰንጥቀው፤ ነገር ግን ጨርሶ አያለያየው፤ ካህኑም በመሠዊያው ላይ በሚነድደው ዕንጨት ላይ ያቃጥለው፤ ይህም በእሳት የሚቀርብ፣ ሽታውም እግዚአብሔርን (ያህዌ) ደስ የሚያሰኝ የሚቃጠል መሥዋዕት ይሆናል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ክንፎቹንም ይዞ ሳይከፋፍል አካሉን በመከፋፈል በመሠዊያው ላይ በሚገኘው እሳት ያቃጥለው፤ የዚህ ዐይነቱ መሥዋዕት መዓዛ እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኝ ይሆናል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
በኽናፉ ይጭደዶ፤ ግና ኣይፈላልዮ፤ እቲ ኻህን ከዓ ኣብ ልዕሊ እቲ ኣብ መሰውኢ፥ ኣብ ልዕሊ ሓዊ ዘሎ ዕንፀይቲ የቃፅሎ። እዝ ብሓዊ ተቓፂሉ ዝቐርብ መስዋእቲ፥ ንእግዚኣብሄር ደስ ዘብል ጥዑም ጨና እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
በክናፉ ይጭደዶ፡ ግናኸ ኣይፈላልዮ፡ እቲ ኻህን ከኣ ኣብ ልዕሊ እቲ ኣብ መሰውኢ ሓዊ ንእግዚኣብሄር ጥዑም ጨና እዩ።