Leviticus 1:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንደቂ እስራኤል ተዛረቦም እሞ በሎም፦ ካባኻትኩም ሓደ ንእግዚኣብሄር መስዋእቲ እንተ ኣምጺኡ፡ ካብ ከብትን ካብ ከብትን ካብ መጓሰን መስዋእትኹም የቕርቡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
“ለእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች እን​ዲህ ብለህ ንገ​ራ​ቸው፦ ከእ​ና​ንተ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መባ የሚ​ያ​ቀ​ርብ ሰው ቢኖር መባ​ች​ሁን ከእ​ን​ስሳ ወገን ከላ​ሞች ወይም ከበ​ጎች ታቀ​ር​ባ​ላ​ችሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ለእስራኤል ልጆች እንዲህ ብለህ ንገራችው። ከእናንተ ማናቸውም ሰው ለእግዚአብሔር መባ ሲያቀርብ መባችሁን ከእንስሳ ወገን ከላሞች ወይም ከበጎች ታቀርባላችሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
“ለእስራኤል ልጆች እንዲህ ብለህ ትነግራቸዋለህ፦ ከእናንተ ማናቸውም ሰው ለጌታ መባ ሲያቀርብ፥ መባችሁን ከእንስሳ ወገን ከሆኑ ከበሬ ወይም ከበግ መንጋ ታቀርባላችሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“እስራኤልያ አሳዉ ሀዋዳን ያጋደ ኦዳ፤ ‘ህንተፐ ኦንነ መና ጎዳዉ ያርሹዋ ሺሽያ ዎደ፥ ሄ ባረ ሺሽያ ያርሹዋ ባረ መህያፐ ዎይ ባረ ዶርሳ ዎይ ዴሻ ዉድያፐ አሆ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«Israa'eeliyaa asaw hawaadan yaagaade oda; ‹Hintteppe ooninne Med'inaa Godaw yarshshuwaa shiishshiyaa wode, he bare shiishshiyaa yarshshuwaa bare mehiyaappe woy bare dorssaa woy deeshshaa wudiyaappe aho.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Isra7eele asay GODAAS yarsho shiishshiza wode istti naagana wogay hayssafe kaallizayssa; issi issi asi miizappe gidiin dorsafe woykko deyshafe gidiin ay qommo yarshoka shiishshiza wode,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ኢስራኤሌ ኣሳይ ጎዳስ ያርሾ ሺሺዛ ዎዴ ኢስቲ ናጋና ዎጋይ ሃይሳፌ ካሊዛይሳ፤ ኢሲ ኢሲ ኣሲ ሚዛፔ ጊዲን ዶርሳፌ ዎይኮ ዴይሻፌ ጊዲን ኣይ ቆሞ ያርሾካ ሺሺዛ ዎዴ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እስራኤለ አሳስ ሀይሳዳ ያጋዳ ኦዳ፤ ህንተፈ ኦንካ ጎዳስ ያርሾ ያርሽያ ዎደ ባ መህያፐ፥ ባ ዶርሳፈነ ባ ዴሻፐ ኤሆ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Isra7eele asaas haysada yaagada oda; hintefe oonika Godaas yarsho yarshiya wode ba mehiyape, ba dorsafenne ba deeshape eho.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“እስራኤላውያንን ተናገራቸው፤ እንዲህም በላቸው፤ ከእናንተ ማንም ሰው ለእግዚአብሔር (ያህዌ) ከእንስሳ ወገን መባ በሚያቀርብበት ጊዜ ከላሙ፣ ከበጉ ወይም ከፍየሉ መንጋ መካከል ያቅርብ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እስራኤላውያን ለእግዚአብሔር መባ በሚያቀርቡበት ጊዜ ሊጠብቁት የሚገባ ሥርዓት ይህ ነው፦ እያንዳንዱ ሰው ከቀንድ ከብትም ሆነ፥ ከበግ ወይም ከፍየል ወገን ማንኛውንም ዐይነት መባ በሚያቀርብበት ጊዜ፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንደቂ እስራኤል ከምዙይ በሎም፦ ሓደ ኻባኻትኩም ንእግዚኣብሄር ካብ እንስሳኡ መስዋእቲ ኸቕርብ እንተሎ፥ ካብ ከፍቱ ወይ ካብ በጊዕ ወይ ካብ ጤል የቕርብ።
Amharic Tigrinya 2011
ንደቂ እስራኤል ተዛረቦም በሎም ከኣ፡ ካባኻትኩም ሰብ ንእግዚኣብሄር መስዋእቲ ምስ ዜቕርብ፡ መስዋእትኹም ካብ ማል፡ ካብ ኣሓን ካብ ጤለበጊዕ ኣቕርቡ።