Leviticus 1:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
መስዋእቱ ዚሓርር መስዋእቲ ከብቲ እንተ ዀይኑ፡ መንቅብ ዘይብሉ ተባዕታይ የምጽእ። ብፍቓዱ ኣብ ኣፍደገ ድንኳን ምርኻብ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ከቕርቦ ኣለዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
“መባውም የሚቃጠል መሥዋዕት ከላሞች መንጋ ቢሆን፥ ነውር የሌለበትን ተባቱን ያቀርባል፤ በእግዚአብሔር ፊት ተቀባይነት እንዲኖረው በምስክሩ ድንኳን ደጃፍ ፊት ያቀርበዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
መባውም የሚቃጠል መሥዋዕት ከላሞች መንጋ ቢሆን፥ ነውር የሌለበትን ተባቱን ያቀርባል፤ በእግዚአብሔር ፊት እንዲሠምር በመገናኛው ድንኳን ደጃፍ ፊት ያቀርበዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
“መባውም የሚቃጠል መሥዋዕት ከበሬ መንጋ ቢሆን፥ ነውር የሌለበትን ተባቱን ያቀርባል፤ በጌታ ፊት እንዲሠምርለት በመገናኛው ድንኳን ደጃፍ ፊት ያቀርበዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄ ያርሹ መህያ ዉድያፐ ጹግያ ያርሹዋ ግዶፐ፥ አቱማዋ ግዲደ፥ ትላ ቦላና ደእያዋ ግዶ። መና ጎዳይ አካና ማላ፥ እ ሄ ያርሹዋ መና ጎዳ ዱንካንያ ገልያ ፐንግያን ያርሾ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
He yarshshuu mehiyaa wudiyaappe s'uuggiyaa yarshshuwaa gidooppe, attumawaa gidiide, tilla bollaanna de'iyaawaa gido. Med'inaa Goday akkana mala, I he yarshshuwaa Med'inaa Godaa Dunkkaaniyaa geliyaa penggiyaan yarshsho.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
hessika miizappe issaa xuugettiza yarshos shiishshanaas koykko issi boreykka iza bolla baynda mirgo boora dooridi eho; histtiko izi GODAA ufayssiza yarsho gidana mala Gaytoteththa Dunkaaneza pengen shiishsho.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሲካ ሚዛፔ ኢሳ ጹጌቲዛ ያርሾስ ሺሻናስ ኮይኮ ኢሲ ቦሬይካ ኢዛ ቦላ ባይንዳ ሚርጎ ቦራ ዶሪዲ ኤሆ፤ ሂስቲኮ ኢዚ ጎዳ ኡፋይሲዛ ያርሾ ጊዳና ማላ ጋይቶቴ ዱንካኔዛ ፔንጌን ሺሾ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄ ያርሾይ መሄፐ ፁሳ ያርሾስ ግድኮ ቦረይ ባይና ዎፋኖ ግዶ። ጎዳይ ሄ ያርሹዋ ኤካና መላ ጌሻ ዱንካንያ ገልያ ፐንገን ያርሾ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
He yarshoy mehepe xuussa yarshos gidiko borey bayna wofaano gido. Goday he yarshuwa ekana mela Geeshsha Dunkaaniya geliya pengen yarsho.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ ‘መባው በሚቃጠል መሥዋዕትነት ከላሞች መንጋ መካከል የሚቀርብ ከሆነ፣ እንከን የሌለበትን ተባዕቱን መሥዋዕት በእግዚአብሔር (ያህዌ) ዘንድ ተቀባይነት እንዲያገኝ በመገናኛው ድንኳን ደጃፍ ላይ ያቅርበው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ይኸውም ከቀንድ ከብቱ መካከል አንዱን ለሚቃጠል መሥዋዕት ማቅረብ ቢፈልግ ምንም ነውር የሌለበትን ኰርማ መርጦ ያምጣ፤ እርሱም በእግዚአብሔር ፊት የሰመረ መሥዋዕት ይሆንለት ዘንድ በመገናኛው ድንኳን መግቢያ በር በኩል ያቅርበው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቲ ዝቃፀል መስዋእቲ ኻብ ከፍቲ እንተ ኾይኑ፥ ጐደሎ ዘይብሉ ተባዕታይ ይኹን፤ ኣነ ምእንቲ ኽቕበሎ ኸዓ ናብቲ መራኸቢ ድንኳን የቕርቦ።
Amharic Tigrinya 2011
እቲ ዚሓርር መስዋእቲ ኻብ ኣሓ እንተ ኾነ፡ ጎደሎ ዜብሉ ተባዕታይ የቕርብ፡ እሞ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ፍትዊ ኪኸውን፡ ናብ ኣፍ ደገ ድንኳን ምርኻብ የቕርቦ።