Leviticus 1:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ነቲ ብዕራይ ድማ ኣብ ቅድሚ የሆዋ ይቐትሎ፣ እቶም ካህናት ደቂ ኣሮን ድማ ነቲ ደም ኣምጺኦም ነቲ ደም ኣብ ዙርያ እቲ ኣብ ኣፍ ደገ ድንኳን ምርኻብ ዘሎ መሰውኢ ይነጽግዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በሬ​ው​ንም በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት ያር​ደ​ዋል፤ የአ​ሮ​ንም ልጆች ካህ​ናቱ ደሙን ያቀ​ር​ባሉ፤ ደሙ​ንም በም​ስ​ክሩ ድን​ኳን ደጃፍ ፊት ባለው በመ​ሠ​ዊ​ያው ላይ በዙ​ሪ​ያው ይረ​ጩ​ታል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በሬውንም በእግዚአብሔር ፊት ያርደዋል፤ የአሮንም ልጆች ካህናቱ ደሙን ያቀርባሉ፤ ደሙንም በመገናኛው ድንኳን ደጃፍ ፊት ባለው በመሠዊያው ላይ በዙሪያው ይረጩታል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በሬውንም በጌታ ፊት ያርደዋል፤ የአሮንም ልጆች ካህናቱ ደሙን ያቀርባሉ፤ ደሙንም በመገናኛው ድንኳን ደጃፍ ፊት ባለው በመሠዊያው ላይ በዙሪያው ይረጩታል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እ ኮሩማ መና ጎዳ ስንን ሹክና፤ አሮና ናናይ ቄሳቱ ሄ ሱ አሂደ፥ መና ጎዳ ዱንካንያ ገልያ ፐንግያን ደእያ ያርሽያ ሳኣ ምይያ ኡባን ጉስኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
I korumaa Med'inaa Godaa sintsan shukkina; Aaroona naanay k'eesatuu he suutsaa ahiide, Med'inaa Godaa Dunkkaaniyaa geliyaa penggiyaan de'iyaa yarshshiyaa sa'aa miyyiyaa ubbaan gussino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessaadey mirgoza heen GODAA sinththan shukko; histtiko Aaroone zereththatappe gidida qeeseti booraza suuththaa GODAAS shiishshetto; Gaytoteththa Dunkaanen geliza penge baggara diza yarsho yarshizasoza bolla lanqera yuuyi aadhdhanaas suuththaa wuxxetto.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳዴይ ሚርጎዛ ሄን ጎዳ ሲንን ሹኮ፤ ሂስቲኮ ኣሮኔ ዜሬታፔ ጊዲዳ ቄሴቲ ቦራዛ ሱ ጎዳስ ሺሼቶ፤ ጋይቶቴ ዱንካኔን ጌሊዛ ፔንጌ ባጋራ ዲዛ ያርሾ ያርሺዛሶዛ ቦላ ላንቄራ ዩዪ ኣናስ ሱ ዉጼቶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እ ሄ ዎፋኑዋ ጎዳ ስንን ሹኮ፤ ካህነት፥ አሮና ናይት ሄ ሱ ኤክድ፥ ጌሻ ዱንካነ ገልያ ፐንገን ደእያ ያርሾ በሳ ኦይዱ ማዛነታ ቦላ ዉርፆ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
I he wofaanuwa Godaa sinthan shuko; kahineti, Aarona nayti he suuthaa ekidi, Geeshsha Dunkaane geliya pengen de7iya yarsho bessa oyddu maazaneta bolla wurxo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ወይፈኑን በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት ይረደው፤ ካህናቱ የአሮን ልጆችም ደሙን አምጥተው በመገናኛው ድንኳን ደጃፍ ባለው በመሠዊያው ዙሪያ ሁሉ ይርጩት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ያ ሰው ወይፈኑን በእግዚአብሔር ፊት ይረደው፤ ትውልዳቸው ከአሮን ወገን የሆነ ካህናት ደሙን ወደ እግዚአብሔር ያቅርቡት፤ በድንኳኑ በር መግቢያ በኩል በሚገኘው መሠዊያ ጐኖች ሁሉ ላይ ይርጩት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ነቲ ዝራብዕ ድማ ኣብኡ ኣብ ቅድመይ ይሕረዶ፤ እቶም ካህናት ደቂ ኣሮን ከዓ ነቲ ደሙ ናባይ የቕርብዎ። ኣብቲ መሰውኢ፥ ኣብ ኣፍ ደገ እቲ መራኸቢ ድንኳን ዘሎ መሰውኢ ብዅሉ ወገኑ ይንፀግዎ።
Amharic Tigrinya 2011
ነቲ ዝራብዕ ድማ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ይሕረዶ፡ ነቲ ድሙ ኸኣ ደቂ ኣሮን፡ እቶም ካህናት፡ የቕርብዎ ነቲ ደም ኣብ ልዕሊ እቲ ኣብ ኣፍ ደገ ድንኳን ምርኻብ ዘሎ መሰውኢ ኣብ ዙርያ ይንጸግው። ነቲ ዚሓርር መስዋእቲ ቖርበኡ ጠቢሑ፡ በብኽፍሉ ይቑረጾ።