Leviticus 1:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ደቂ ካህን ኣሮን ድማ ኣብ ልዕሊ እቲ መሰውኢ ሓዊ ኣንቢሮም ነቲ ዕንጨይቲ ኣብ ልዕሊ እቲ ሓዊ ብስርዓት የንብርዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የካ​ህ​ኑም የአ​ሮን ልጆች በመ​ሠ​ዊ​ያው ላይ እሳት ያነ​ድ​ዳሉ፤ በእ​ሳ​ቱም ላይ ዕን​ጨት ይረ​በ​ር​ባሉ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የካህኑም የአሮን ልጆች በመሠዊያው ላይ እሳት ያነድዳሉ፥ በእሳቱም ላይ እንጨት ይደረድራሉ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የካህኑም የአሮን ልጆች በመሠዊያው ላይ እሳት ያነድዳሉ፥ በእሳቱም ላይ እንጨት ይደረድራሉ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቄስያ አሮና ናናይ ያርሽያ ሳኣ ቦላን ታማ ኤደ፥ ም ዎኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
K'eesiyaa Aaroona naanay yarshshiyaa sa'aa bollan tamaa eetsiide, mitsaa wotsino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Qeese Aaroone zereth gidida qeeseti yarsho yarshizasoza bolla mith gophidi tama eeththetto.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቄሴ ኣሮኔ ዜሬ ጊዲዳ ቄሴቲ ያርሾ ያርሺዛሶዛ ቦላ ሚ ጎጲዲ ታማ ኤቶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ካህንያ አሮና ናይት ያርሾ በሳን ም ዎድ ታማ ኤ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Kahiniya Aarona nayti yarsho bessan mithi wothidi tama eetho.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የካህኑ የአሮን ልጆች በመሠዊያው ላይ ዕንጨት ረብርበው እሳት ያንድዱበት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የካህኑ የአሮን ዘሮች የሆኑትም ካህናት በመሠዊያው ላይ እንጨት ረብርበው እሳት ያቀጣጥሉ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ደቂ እቲ ኻህን ኣሮን ከዓ ኣብ መሰውኢ፥ ሓዊ የንድዱ፤ ኣብ ልዕሊ እቲ ሓዊ ድማ ዕንፀይቲ ይረብርቡ።
Amharic Tigrinya 2011
ደቂ ኣሮን እቲ ኻህን ድማ ኣብ መሰውኢ ሓዊ ይእጎዱ፡ ኣብ ልዕሊ እቲ ሓዊ ኸኣ ዕጨይቲ ይጸፍጽፉ።