Leviticus 1:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ግናኸ ውሽጡን ኣእጋሩን ብማይ ይሕጸብ፣ እቲ ኻህን ድማ ነቲ ኣብ መሰውኢ ዘሎ ዅሉ ዚሓርር መስዋእቲ፡ ንእግዚኣብሄር ጥዑም ጨና ዘለዎ መስዋእቲ ሓዊ ገይሩ የቃጽሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የሆድ ዕቃ​ው​ንና እግ​ሮ​ቹን ግን በውኃ ያጥ​ባሉ፤ ካህ​ኑም ሁሉን የሚ​ቃ​ጠል መሥ​ዋ​ዕት በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ዘንድ በጎ መዓዛ እን​ዲ​ሆን በመ​ሠ​ዊ​ያው ላይ ያቀ​ር​በ​ዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የሆድ ዕቃውንና እግሮቹን ግን በውኃ ያጥባል፤ ካህኑም ሁሉን የሚቃጠል መሥዋዕት የእሳት ቍርባን አድርጎ በእግዚአብሔር ዘንድ ጣፋጭ ሽታ እንዲሆን በመሠዊያው ላይ ያቃጥለዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የሆድ ዕቃውንና እግሮቹን ግን በውኃ ያጥባል፤ ካህኑም የሚቃጠል መሥዋዕት፥ በእሳትም የሚቀርብ ቁርባን አድርጎ፥ በጌታ ዘንድ መዓዛው ያማረ ሽታ እንዲሆን ሁሉንም በመሠዊያው ላይ ያቃጥለዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሽን ሄ ብታኒ ቃን አሹዋነ ገደቱዋ ሃን ሜጮ። ያቲደ ቄሲ ሄዋ ኡባካ አሂደ፥ ያርሽያ ሳኣ ቦላ ጹጎ፤ ሄዌ መና ጎዳዉ ታማን ጹግያ፥ ሳዉዋ ቶሹኩ ግያ ያርሹዋ ግዳናዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Shin he bitanii k'antsaa ashuwaanne gedetuwaa haatsaan meec'c'o. Yaatiide k'eesii hewaa ubbaakka ahiide, yarshshiyaa sa'aa bolla s'uuggo; hewe Med'inaa Godaw taman s'uuggiyaa, sawuwaa toshukku giyaa yarshshuwaa gidanawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
He yarshoza shiishshizayssi he meheza qanththa ashozanne guye gedata haaththan meecco; qeesezi yarshoza ubbaa yarshizasoza bolla xuuggo; hayssa mala taman xuugettiza yarsho sawoy GODAA ufayssees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄ ያርሾዛ ሺሺዛይሲ ሄ ሜሄዛ ቃን ኣሾዛኔ ጉዬ ጌዳታ ሃን ሜጮ፤ ቄሴዚ ያርሾዛ ኡባ ያርሺዛሶዛ ቦላ ጹጎ፤ ሃይሳ ማላ ታማን ጹጌቲዛ ያርሾ ሳዎይ ጎዳ ኡፋይሴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሽን ሄ ኡራይ ኡሎ አሹዋነ ገዳታ ሃን ሜጮ። ካህነይ ሄ ኡባ ያርሾ በሳን ፁጎ፤ ሄስ ጎዳስ ታማን ፁገትያ ሳዎ ቶንኩ ግያ ያርሾ ግዳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Shin he uray ulo ashuwanne gedata haathan meecco. Kahiney he ubbaa yarsho bessan xuuggo; hessi Godaas taman xuugetiya sawo tonku giya yarsho gidana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አቅራቢው የሆድ ዕቃውንና እግሮቹን በውሃ ይጠብ፤ ካህኑም መባውን ሁሉ በመሠዊያው ላይ ያቃጥል፤ ይህም በእሳት የሚቀርብ፣ ሽታውም እግዚአብሔርን (ያህዌ) ደስ የሚያሰኝ የሚቃጠል መሥዋዕት ይሆናል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ያም ሰው የእንስሳውን ሆድ ዕቃና የኋላ እግሮቹን በውሃ ይጠብ፤ ካህኑም መሥዋዕቱን በሙሉ በመሠዊያው ላይ ያቃጥለው፤ ይህም የሚቃጠል መሥዋዕት ነው። የዚህ ዐይነቱ መሥዋዕት መዓዛ እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኝ ይሆናል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቲ ሰብኣይ ነቲ ናይ ውሽጢ ኣካላቱን ኣእጋሩን ብማይ ይሕፀቦ፤ እቲ ኻህን ድማ ነቲ ዅሉ ዝቃፀል መስዋእቲ ናይ ሓዊ ቝርባን ገይሩ ብእግዚኣብሄር ጥዑም ጨና ንክኸውን ኣብ ልዕሊ እቲ መሰውኢ የቃፅሎ።
Amharic Tigrinya 2011
ናቲ ናውቲ ኸብዱን ኣእጋሩን ግና ብማይ ይሕጸቦ፡ ንመሰዋእቲ ሓዊ፡ ናግዚኣብሄር ንጥዑም ጨና ኣብቲ መሰውኢ የሕርሮ።

Recommended Reading