Leviticus 11:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኵለን እተን ዚስሕባን ብኣርባዕተ እግረን ዚጐዓዛን ኣዕዋፍ ፍንፉን ኪዀናልካ እየን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
“የሚበርርም፥ በአራት እግሮችም የሚሄድ ተንቀሳቃሽ ሁሉ ለእናንተ ርኩስ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የሚበርርም፥ በአራት እግሮችም የሚሔድ ተንቀሳቃሽ ሁሉ በእናንተ ዘንድ የተጸየፈ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
“በአራት እግሮች የሚንቀሳቀሱ፥ ጥቃቅን በራሪ ነፍሳት ሁሉ በእናንተ ዘንድ የተጸየፉ ናቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ ‘ቀፍያና ደእያ ኦይዱ ገድያን ሀመትያ ቄር መታቱ ኡባይ ህንተንቶ ቱና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
« ‹K'efiyaana de'iyaa oyddu gediyaan hametiyaa k'eeri med'etatuu ubbay hinttenttoo tuna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
« ‹Qefey dishin oyddu tohora qaaxxiza medheteththati wurikka tunata;
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
« ‹ቄፌይ ዲሺን ኦይዱ ቶሆራ ቃጺዛ ሜቴቲ ዉሪካ ቱናታ፤
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ቀፈራ ደእያ ኦይዱ ቶሆን ሄመትያ ላፋ መተት ኡባይ ህንተዉ ቱና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Qefera de7iya oyddu tohon hemetiya laafa medhetethati ubbay hintew tuna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ ‘ክንፍ ኖሯቸው በአራት እግር የሚንቀሳቀሱ ነፍሳት ሁሉ በእናንተ ዘንድ አስጸያፊዎች ይሁኑ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“ክንፍ ያላቸው በአራት እግር የሚንቀሳቀሱ ፍጥረቶች ሁሉ የረከሱ ናቸው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
በራሪ ዘይኮነ በርባዕተ መሓውር ዝኸይድ ኵሉ ለመም ዝብል ንኣኻትኩም ርኹስ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
ኩሉ ነፋሪ በርባዕተ መሓውር ዚኸይድ ለምምታ ንኣኻትኩም ፍንፋን ኣዩ።